ለኹለት ዓመታት የዘለቀው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሰ በርካታ ታዳጊዎችን ከትምህርት ገበታ ዉጪ እንዲሆኑ አድርጓል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
የቁም ነገር መጥሄት ባልደረቦች ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የሄደባቸውን መንገዶች እንዲሁም ያወጣቸውን ተከታታይነት ያላቸውን ሪፖርቶች መርምረው ዶ/ር ዳንኤልንና የሚመሩትን ኮሚሽን በዓመቱ ሃላፊነቱን በአግባቡ የተወጣ የመንግስት መስሪያ ቤት ብለዋቸዋል
Everyone has the right to education. Primary education shall be compulsory and available free to all
ማንኛውም ሰው የመማር መብት አለው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት መማር ግዴታ ሊሆንና ለሁሉም ሰው በነጻ ሊሰጥ ይገባል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር)፣ በሀገራችን ባለው የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ የተሻሻሉ ጉዳዮች ቢኖሩም እየተባባሱ የመጡ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በስፋት ይስተዋላሉ
የሰዎችን ሕይወት አደጋ ላይ የጣሉ መከላከያም ይሁን ፖሊስ ለእያንዳንዱ ጉዳይ ችሎት ባይቆም እንኳን፣ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ተጠያቂነት መኖር ይኖርበታል ብለን ነው የምናምነው፡፡ የመንግሥትም ኃላፊነት እዚህ ላይ መሆን አለበት
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት የሥር መንስኤ የሆኑ የተጠያቂነት አለመኖር፣ የሕግ የበላይነት መላላት እና የሰላም እና ደኅንነት እጦት ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት የመንግሥት ከፍተኛ እና ያልተቋረጠ ጥረት ያሻል (የ2015 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት)
The Ethiopia Annual Human Rights Situation Report, covering the period from June 2022 to June 2023 (Ethiopian fiscal year), presents the overall assessment of the human rights situation in the country based on information gathered by the various departments and City Offices of the Ethiopian Human Rights Commission’s (EHRC/the Commission). The report is organized in...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ከሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነው ይህ ሪፖርት ኮሚሽኑ ባደራጃቸው ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች እና የከተማ ጽሕፈት ቤቶች አማካኝነት በተሰበሰበ መረጃ መሠረት ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን በጥቅሉ የሚዳስስ ነው፡፡ ሪፖርቱ ኮሚሽኑ ቀደም ሲል በለያቸውና በሚሠራባቸው የትኩረት ዘርፎች (Thematic Areas) ላይ መሠረት ያደረገ ሲሆን በሪፖርቱ...
ይህ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፓርት ከሰኔ 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ሲሆን፣ በልዩ ልዩ የኢሰመኮ የሥራ ዘርፎች እና ጽ/ቤቶች አማካኝነት በተሰበሰበ መረጃ መሠረት ባለፉት አሥራ አንድ  ወራት የነበረውን ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ የሚዳስስ ነው፡፡ ሪፖርቱ ኢሰመኮ በሚንቀሳቀስባቸው የሥራ ዘርፎች የተስተዋሉቁልፍ እመርታዎችን እና  ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ እንዲሁም አንኳር ምክረ-ሐሳቦችን...