ኢሰመኮ ሰኔ ወር ላይ ባወጣው መግለጫ በሁለቱ ካምፖች የሚገኙት ነዋሪዎች የትግራይ ክልል አዋሳኝ ከሆኑ ከአባአላ፣ ከኮነባና ከበረሃሌ የተሰኙ ሦስት የአፋር ክልል ወረዳዎች የመጡ መሆናቸውን አስታውቆ ነበር
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን “ህገወጥና የዘፈቀደ እሥራት” ሲል በጠራው ሁኔታ አፋር ክልል ውስጥ ሰመራ አጋቲና ውስጥ ተይዘው የቆዩ የትግራይ ተወላጆች ተለቅቀው ወደ አብአላና ሌሎችም የቀድሞ መኖሪያ አካባቢዎቻቸው መመለስ መጀመራቸውን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ
The consultation aimed to gather views on transitional justice including truth-seeking, reparations, and non-recurrence
Every internally displaced person has the right to liberty of movement and freedom to choose his or her residence
በኢትዮጵያ የርስ በርስ ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን የሚያጣራውና በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክርቤት የተቋቋመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ኮሚሽን ያገረሸው ጦርነት እንዳሳዘነው ገለጸ
In a July 26 report, the state-funded Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) called for an intervention in regions affected by the drought and blamed lack of early warning for much of the devastation
This framework requires states to put a strong emphasis on disaster risk management as opposed to disaster management
ይህ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ በተለያዩ የሥራ ክፍሎቹ እና ጽ/ቤቶቹ አማካኝነት ባደረገው ክትትልና ምርመራ፣ ባከናወናቸው መለስተኛ ጥናቶች፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች፣ በሰሜን ኢትዮጵያ የተካሄደውን ጦርነት ተከትሎ ባካሄዳቸው ምርመራዎች፣ በውትወታ እና በሌሎች ተግባራቶቹ አማካኝነት ከተገኙ መረጃዎች የተዘጋጀ ነው። ሙሉ ሪፖርቱ...
ሪፖርቱ የሚሸፍነው ጊዜ በኢትዮጵያ የበጀት ዓመት አቆጣጠር መሰረት ከሰኔ ወር 2013 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. ያሉትን 12 ወራት ሲሆን፣ በዓመቱ ውስጥ የነበረውን አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን፣ የተገኙ ቁልፍ እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን፣ ተግዳሮቶችን እና ምክረ-ሃሳቦችን ያካትታል። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች እዚህ ተያይዟል  
The Ethiopian Human Rights Commission has published a detailed report on human rights violations over the past year. According to the findings, the country has suffered its worst record of rights violations as conflicts result in a surge of civilian killings