Rising prices of basic food and food-related products and the current general economic situation are exposing people to severe social and economic crises, underlines the EHRC in its annual report, while also seriously warning that violation of rights have reached dangerous levels
በጥቃቱ ስምንት ሰዎች ሲሞቱ 16 ሰዎች ደግኖ ቆስለዋል ተብሏል
ጥቃቱ የተፈጸመው በግልገል በለስ ከተማ፣ በተለምዶ “ቻይና ካምፕ” ተብሎ በሚጠራ ሰፈር ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን፣ 3 የአካባቢውን ሚሊሻ አባላት ጨምሮ 8 ነዋሪዎች መገደላቸውን፣ በ16 ሲቪል ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶ የሕክምና እርዳታ እያገኙ መሆኑን፣ በርካታ ሌሎች ነዋሪዎች ቻይና ካምፕን ለቀው ወደ ሌላ ሰፈር መሸሻቸው ታውቋል
በመተከል ዞን ከሰሞኑ የተፈጠረው ጥቃትም የዚህ ማሳያ ነው ያለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መንግስት የሰላም ሂደት አፈፃፀሙን እንዲከውን አሳስቧል
በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቂ በጀት፣ ወጥ የታራሚዎች አያያዝና አጠባበቅ ሕግ ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ አጠቃላይ የደረሰውን ጉዳት ለማጣራት ምርመራ እያደረግን ነው፤ ለጊዜው ግን ንጹሃን ዜጎች እና የመከላከያ ሰራዊት አባላት በታጣቂው መገደላቸውን አረጋግጠናል ብለዋል
በኢትዮጵያ የዜጎች አስገድዶ መሰወር፣ ተጠርጣሪዎችን በጭካኔ፣ በአዋራጅ እና ኢሰብዓዊ በሆነ መልኩ አያያዝ መጨመሩን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ
በኢትዮጵያ፣ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እጅግ አሳሳቢ ኾኖ መቀጠሉን የገለጸው ኢሰመኮ፣ ለመባባሱ ዋና ምክንያት ነው ያለው ትጥቃዊ ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ጠየቀ
የመተከል ዞን ሰላም እና ደኅንነት ዘላቂ በሆነ መልኩ እንዲመለስ የተጀመሩ የሰላም ሂደቶችን አፈጻጸምና ውጤት መከታተል ይገባል
የታጠቁ ሰዎች እንቅስቃሴዎችና ግጭቶች አሁንም ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ምክንያት እየሆኑ ነው