ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር የሚጠይቅ ነው
በአዲስ አበባ 90 በመቶ ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች አይሆኑም ተብሏል
Braille is a means of communication, and it is essential in education, freedom of expression and opinion, access to information and social inclusion for those who use it
ብሬል በትምህርት፣ ሐሳብን የመያዝና የመግለጽ ነጻነት፣ የመረጃ ተደራሽነት እንዲሁም በማኅበራዊ አካታችነት ለዐይነ ስውራን ወሳኝ የሆነ የተግባቦት መንገድ ነው
“ካሉ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት ውስጥ ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት የትምህርት እድል እያገኙ አይደለም” - ኢሰመኮ
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
የውይይቱ ተሳታፊዎች ወደየመጡበት ክልል፣ ዞን እና ወረዳ ሲመለሱ ከውይይቱ ያገኙዋቸውን ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚ ለማድረግ በትብብር ሊሠሩ ይገባል
አካል ጉዳተኞች በሚመለከቷቸው ሕጎች እና ፖሊሲዎች ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉበትን መድረኮች ትርጉም ባለው መልኩ ማመቻቸት የሁሉም ባለድርሻዎች ኃላፊነት ነው
የአካል ጉዳተኛ መንገደኞችን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ምቹ፣ ተደራሽ እና አካታች ሊሆን ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች ያለው ተደራሽነት ላይ ያተኮረ ባለ 30 ገጽ የሰብአዊ መብቶች ክትትል ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል። በሪፖርቱ የተስተዋሉ መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ ጉዳዮች፣ የአካል ጉዳተኛ መንገደኞች ተሞክሮ፣ ዝርዝር ምክረ ሐሳቦች እና ክትትሉ ከተከናወነ በኋላ የተስተዋሉ ለውጦች እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠውን ምክረ ሐሳብ ለመተግበር የሰጠው የጽሑፍ ምላሽ ተካተዋል።...