Si loo xalliyo caqabadaha soo wajaha geeddi-socodka fulinta adeegga Seeftee-naydka iyo in la xaqiijiyo xaqa ay waayeelku u leeyihiin helitaanka dammaanad bulsho oo dhammaystiran, waa in ay iskaashadaan daneeyayaashu
ኣብ ከይዲ ኣተገባብራ ግልጋሎት ሴፍቲኔት ዘጋጥሙ ዕንቅፋታት ብምፍታሕ ናይ ኣረጋውያን ዝተማልአ ማሕበራዊ ድሕንነት ናይ ምርካብ መሰል ንምርግጋፅ መዳርግቲ ኣካላት ብትሕብብር ክሰርሑ ይግባእ
Collaboration among stakeholders is essential to address challenges encountered in the implementation of the Safety Net program and to ensure the full realization of the right of older persons to social security
የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ያዘጋጀው ይህ 3ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ኢሰመኮ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. 4ኛውን የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ይህ የዘርፍ ሪፖርት በተለይም የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ...
የአካል ጉዳተኞች የሥራ መብት እንዲከበር ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል
Qaama miidhamtootaaf Mirgi hojjachuu akka kabajamu bu’uurri seeraa cimaan barbaachisaa dha
Waxaa loo baahan yahay qaab-dhismeed sharci oo adag si loo xaqiijiyo in la dhowro xuquuqda shaqada ee Dadka baahiyaha gaarka ah qaba
መሰል ስራሕ ጉዱኣት ኣካል ንክኽበር ጥንኩር ናይ ሕጊ ማዕቀፍ የድሊ
A strong legal framework is essential to ensure the right to work of persons with disabilities