
ክትትሉ በዋናነት ያተኮረው በማእከላቱ አደረጃጀት፣ በተጠቃሚዎች ልየታ ሥርዓት፣ በአገልግሎት ዓይነቶች እና በሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ሲሆን፤ አግባብነት ካላቸው ዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ሀገራዊ ሕጎች እና መርሆች አንጻር በመገምገም ምክረ ሐሳቦችን ይሰጣል፡፡ በዚህ ክፍል የክትትሉ አንኳር ጉዳዮች እና ምክረ ሐሳቦች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡






Each year, on 24 March, the International Day for the Right to the Truth Concerning Gross Human Rights Violations and for the Dignity of Victims is observed. This annual observance pays tribute to the memory of Monsignor Óscar Arnulfo Romero, who was murdered on 24 March 1980. Monsignor Romero was actively engaged in denouncing violations...
International Women’s Day 2023: “DigitALL: Innovation and technology for gender equality” Stay tuned for EHRC event update!