Thousands of ethnic Tigrayans have been held without trial in makeshift prisons as Ethiopia’s government battles a 19-month-old insurgency. At least 17 people have died, Reuters reporting shows. Around 9,000 remain in detention
በአረጋውያን ላይ የሚደርሰውን ማኅበራዊ መገለል እና አድልዎ ጨምሮ ዘርፈ-ብዙ የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ፣ የኢኮኖሚያዊና እና የባህል መብቶች ጥሰት ዙሪያ ግንዛቤ እንዲኖር ለማድረግ እና ሰብአዊ መብቶቻቸው ሊጠበቁ፣ ሊከበሩ እና ሊሟሉ ይገባል
የምልክት ቋንቋን የሥራ ቋንቋ ማድረግ መስማት ለተሳናቸው ዜጎች ሰብአዊ መብቶች መከበር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል
ከኢትዮጵያ የብሔር ብዝኃነት አንጻር ተጨማሪ ቋንቋዎችን በሥራ ቋንቋነት ለማካተት የሚያስችል የቋንቋ ፖሊሲ በቀረጻ ሂደት ላይ መሆኑ ቢታወቅም፤ መስማት ለተሳናቸው ሰዎች የግድ አስፈላጊ የሆነውን የምልክት ቋንቋን የሥራ ቋንቋ ለማድረግ በቂ ትኩረት አላገኘም
የምክረ ሃሳቦች አፈጻጸምን የመከታተልና ሪፖርት የማቅረብ ተቀዳሚ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሲቪል ማኅበራት ይህንን አስመልክቶ የራሳቸውን ምልከታ ሪፖርት ለማቅረብ ልዩ ዕድል አላቸው
የአካል ጉዳተኞች የሥራ ሥምሪት መብትን የሚመለከት አዋጅ የወጣ እና ሥራ ላይ የዋለ ቢሆንም፤ በተለያዩ የመንግሥት እና የግል ተቋማት ያለው ያልተጣጣመ አሠራር አካል ጉዳተኞች በሥራ ቅጥር፣ ዕድገት፣ ድልድል፣ ዝውውር፣ ሥልጠናና ሌሎች የሥራ ሁኔታዎች ወቅት መድልዎ እንዲደርስባቸው መንስኤ ነው
የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መብቶችን ተግባራዊነት ለማረጋገጥ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ላይ በአትኩሮት መሥራት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅ ኃላፊነት ነው
በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በተደረጉ ምርመራዎች የተሰጡ ምክረ ሃሳቦችን ክትትል በተመለከተ፣ ለፕሬስ ነፃነት እና ለሚዲያ ሥራ ያለው ሀገራዊ አውድ እንዲሁም የዘላቂ ልማት ግቦች እና ሰብአዊ መብቶች ተያያዥነት በውይይቶቹ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል ናቸው
On all parties to the conflict, national actors, civil society organizations, the media, religious leaders, and other actors, to renew efforts for a peaceful resolution to the conflict including by contributing to constructive discussions and dialogue, by refraining from engaging in any act of incitement or hate speech, and instead contributing towards mutual understanding, tolerance, and peace
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጠያቂነትን በማረጋገጥ፣ የሕግ በላይነትን በማስፈን፣ መንግሥትና የስራ አስፈጻሚ አካላቱ በመሉ ለሰብአዊ መብቶች መከበር፣ መጠበቅና መሟላት ያላቸውን ቁርጠኝነት እንዲያድሱና እንዲተገብሩ ልዩ ትኩረትና ክትትል ይሻል