ስልጠናው የወጣት ማኅበራት አባላት እና አመራሮችን የሰብአዊ መብቶች እውቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት በመገንባት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማስቻል ያለመ ነው
Human Rights Concept of the Week | April 18 – 22, 2022
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጤና ተቋም የተፈጸመ አካል ጉዳተኝነትን መሰረት ያደረገ መድሎ ምርመራ በማፋጠን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦች በሕግ ሊጠየቁና ተበዳዮች ተገቢውን ፍትሕ እና ካሳ ሊያገኙ ይገባል
የተደራጀ የመረጃ ቋት/ዳታቤዝ መኖር አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የሚያጋጥማቸዉን እንቅፋት ለመለየት፤ ሊገጥማቸዉ የሚችሉ መሰናክሎች በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነዉ፡፡ በሀገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተገቢውን የስታትስቲክስ እና የምርምር መረጃዎችን መሰብሰብ ፖሊሲዎችን ቀርጾ ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳል
EHRC is taking part in the twelfth session of the United Nations Open-Ended Working Group on Aging (OEWGA 12) taking place at the UN Headquarters in New York from April 11 to 14, 2022
EHRC is taking part in the 4th Forum of National Human Rights Institutions (NHRIs) happening in Banjul, the Gambia, on 12 and 13 April 2022. Themed “Integrating the Protect, Respect and Remedy Framework to Business and Human Rights in Africa, as a Lever towards the Acceleration of Human, Social, and Economic Capital Development”, the forum brought together representatives from NHRIs across the continent
Everyone has the right to be recognized as a person before the law
Human Rights Concept of the Week | April 4 – 8, 2022
EHRC’s call for building on the  recent developments towards a sustainable political solution and peace, restoration of  basic services, rehabilitation of victims and affected areas in Afar, Amhara and Tigray as  well as accountability measures for justice
Afar and Amhara Regions: Report on Violations of Human Rights and International Humanitarian Law in Afar and Amhara Regions of Ethiopia...