ይህ የተገለጸው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ናጅላ ናሲፍ ፓልማ ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው
የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል
Hojimaata daldalaa biyyoolessaa sadarkaa mirgoota namoomaa idil-addunyaa waliin walsimsiisuuf tumsa cimaa barbaachisa
Ilaalinta hab-dhaqannada ganacsiga qaranka si ay ula jaanqaadaan halbeegyada caalamiga ah ee xuquuqda aadanaha waxay u baahan tahay dadaal wadajir ah
ስራሕቲ ንግዲ ውሽጢ ዓዲ ምስ ዓለምለኸ መትከላት ሰብኣዊ መሰላት ንምጥዕዓም ሓበራዊ ፃዕሪ የድሊ
Aligning national business practices with international human rights standards requires collaborative efforts
ኢሰመኮ ማሳሰብያውን የሰጠው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ እና በመጪው ምርጫ የሚኖራቸውን ተሳትፎ አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቢሾፍቱ ባካሄደበት ወቅት ነው
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ዐቅምን ለማሳደግ ባካሄደው የምክክር መድረክ ነው
ጾታዊ እና ሥርዓተ-ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን፣ የተሐድሶ አገልግሎትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት የኢሰመኮ ትኩረት ሆኖ ይቀጥላል
Namoota miidhaa saalaa-qunnamtii fi jeequmsa koorniyaa (SGBV) irraa dandamataniif haqa argamsiisuu, tajaajilli deebisanii dhaabuu fi itti gaafatamummaa mirkaneessuun xiyyeeffannoo ijoo hojii KMNI ta’ee itti fufaa