በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ የቤት ውስጥ ጥቃቶች በልዩ ችሎቶች የሚታዩበት በጎ ጅምር እና የተደራጀ የመረጃ አያያዝ ሥርዐት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል
በማእከሉ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ፣ መሠረተ ልማቶችን ለማሟላትና አገልግሎቶችን ለማሻሻል ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች በተመለከተ ምክረ ሐሳብ ቀርቧል
ለተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሰብአዊ መብቶችንና ልዩ ፍላጎቶችን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።
The Ethiopian Human Rights Commission has urged authorities in the Central Ethiopia and Oromia regions to take coordinated action to protect civilians, prevent damage to property in border areas, and facilitate the safe return of displaced residents, following a meeting with Central Ethiopia regional and local officials
መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል
መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል
በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶችና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲቆሙና ፍትሕ እንዲረጋገጥ በትብብር መሥራት ወሳኝ ነው
በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳዮች ላይ በሚሠሩ አካላት መካከል ያለውን ቅንጅታዊ አሠራር በማጠናከር የተሻለ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን መፍጠር ይገባል
አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች የፖለቲካ መብቶችን እና በእነዚህ መብቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት የመጠቀም ዕድልን ያረጋግጣሉ። እንዲሁም የመምረጥና የመመረጥ መብትና ዕድልን ጨምሮ አካል ጉዳተኞች በቀጥታ ወይም በነጻነት በተመረጡ ተወካዮች አማካኝነት በፖለቲካና በሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ውጤታማ እና የተሟላ ተሳትፎ ማድረግ መቻላቸውን ያረጋግጣሉ