በክልሉ ለሚስተዋሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችን ሰላማዊ አማራጮች በመጠቀም መፍታት ያስፈልጋል
አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚካሄደው የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ክህሎት እና ዝንባሌ ያላቸው ሰዎች እና ተቋማት በሙሉ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል
ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በታራሚዎች እና በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ያተኮሩ ናቸው
አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ለሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ተቋማት ተጨባጭ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተለይም በአራት ክልሎች መንግሥት እና ታጣቂ ኃይሎች በሚወስዷቸው እርምጃዎች እና ጥቃቶች ከቦታ ቦታ የመዘዋወር ነጻነት መብት አደጋ ላይ መውደቁን ተገንዝቢያለሁ ብሏል
መንግሥት በተለያዩ ቦታዎች የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ የተሟላ ማጣራት በማድረግ ተጠያቂነትን ሊያረጋግጥ እንዲሁም በድርጊቶቹ ተጎጂ ለሆኑ ሰዎች ፍትሕ ሊያሰፍን ይገባል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ ሰብአዊ ድጋፍና መሠረታዊ አገልግሎት እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ አማራጮችን ማቅረብ እና ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይጠይቃል
የመንቀሳቀስ ነጻነት ምንድነው? የመንቀሳቀስ ነጻነት በውስጡ ምን ምን ጥበቃዎችን ይዟል? የመንቀሳቀስ ነጻነት ላይ የሚጣሉ ገደቦች ምን ሁኔታዎችን ማሟላት አለባቸው? የመንቀሳቀስ ነጻነትን ከማረጋገጥ አንጻር የመንግሥታት ግዴታዎች ምንድን ናቸው? 
መንግሥት የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋ እንዳይደርስ መከላከልና አደጋው ሲደርስም ለተጎጂው እርዳታ በወቅቱ እንዲደርስ ማድረግ አለበት
Government shall take measures to avert any natural and man-made disasters and, in the event of disasters, to provide timely assistance to the victims