ነጻ የመገናኛ ብዙኃን እንቅስቃሴ ለሰብአዊ መብቶች መከበርና ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ ነው
EHRC regularly participates in the NHRIs Forum and the public sessions of ACHPR, as a member of the Network of African Human Rights Institutions and as an NHRIs with affiliate status before the ACHPR
የተፈረሙት የመግባቢያ ሰምምነቶች የሰብአዊ መብቶች አያያዝንና ጥበቃን በተሻለ መንገድ ለመምራት እና ለመተግበር የሚያግዙ ናቸው
አረጋውያን በማንኛውም መጠለያ፣ መንከባከቢያ ወይም የድጋፍ ማእከል ውስጥ በሚኖሩበት ጊዜ ሰብአዊ መብቶቻቸው እና መሠረታዊ ነጻነቶቻቸው ሊረጋገጡላቸው ይገባል፤ይህም ስለሚደረግላቸው እንክብካቤ እና ስለሕይወታቸው ሁኔታ የመወሰን መብታቸውን እንዲሁም ክብራቸውን፣ እምነታቸውን፣ ፍላጎቶቻቸውን እና ግላዊ ሕይወታቸውን ሙሉ በሙሉ ማክበርን ይጨምራል።
Older Persons should be able to enjoy human rights and fundamental freedoms when residing in any shelter, care or treatment facility, including full respect for their dignity, beliefs, needs and privacy and for the right to make decisions about their care and quality of their lives
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጥበቃ እና ድጋፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል
Enhancing victims’ capacity and awareness key to ensuring human rights-compliant, victim-centred transitional justice
ሰነዱ የሰብአዊ መብቶች ምክረ ሐሳቦች በአግባቡ እንዲተገበሩና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና አለው
ኮሚሽኑ ከኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት ጋር በመተባበር በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም. በአርባ ምንጭ ከተማ ባካሄደው ውይይት የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ዋናው ምሰሶ መረጃ የማግኘት መብት መሆኑን አመላክተዋል
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has officially kicked off the competition for artistic works in photography and short films as part of its fifth annual Human Rights Film Festival