በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል
Improved coordination among stakeholders and active engagement of refugee-led organizations (RLOs) are important for safeguarding and realizing the rights of urban refugees
This policy brief explores the current social protection landscape in Ethiopia, identifies gaps in service provision, and proposes actionable recommendations to build a more inclusive and resilient system for older persons
የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ እንዲከበሩ ከማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በተጨማሪ ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ አስተዋጽዖ ሊያደርጉ ይገባል
የታራሚዎችንና የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ለማሻሻል ምክረ ሐሳቦችንና የተደረሱ ስምምነቶችን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መተግበር ያስፈልጋል
የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን መቃረብን ከግንዛቤ ያስገባ ፈጣን እና የተቀናጀ የመፍትሔ እርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ነው
ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነት በሀገራዊ ቋንቋዎች መተርጎም የስምምነቱን ተደራሽነት በማስፋት ለአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽዖ አለው
EHRC reiterates its call for the implementation of legal, political, administrative and social measures to prevent and respond to internal trafficking in women and children
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ እና ወቅቱን የጠበቀ የምግብ ድጋፍ እየቀረበላቸው ባለመሆኑ ለረሀብ አደጋ እየተጋለጡ ናቸው
Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited