ኮሚሽኑ ምርመራውን በኦሮሚያ ክልል በአዳማ፣ በቢሾፍቱ፣ በጅማ እና በሻሸመኔ ከተሞች የሚገኙ እጩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ማቆያ ስፍራዎችን በመጎብኘት፤ በማቆያ ስፍራዎቹ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን እና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን በጉዳዩ ዙሪያ ቃለ መጠይቅ ማድረጉን ገልጿል
ሕፃናትን ጨምሮ ሰዎችን ከሕግ ውጪ የያዙ እና ገንዘብ እንዲከፍሉ ያስገደዱ የክልሉ መንግሥት የአስተዳደር እና የጸጥታ አካላት ላይ የተሟላ ምርመራ በማድረግ ተጠያቂነት ሊረጋገጥ ይገባል
የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች መከበር እና መጠበቅ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
The establishment of inclusive and independent transitional justice institutions will not only address the past human rights violations, but also lay a strong foundation to prevent such violations in the future
EHRC participated in the technical workshop on the withdrawal of reservations made by State Parties to the protocol to the African Charter on Human and People’s Rights on the Rights of Women in Africa
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንም ከሰኔ 2015 እስከ ሰኔ 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ በሚሸፍነው ሪፖርቱ በክልሉ ሴቶች ጥቃት እንደሚደርስባቸው እንደሚደፈሩም አረጋግጧል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና ድጋፍ ለማድረግ የተዘጋጀው ረቂቅ ብሔራዊ ሕግ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለመሙላት ጉልህ ፋይዳ አለው
EHRC renewed its call for a comprehensive and survivor-centered criminal justice response for survivors of violence against women
All stakeholders must take concrete steps to ensure that children are not only heard, but that their views are also valued and acted upon
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዘር ማጥፋትን መከላከል ልዩ አማካሪ ቢሮ፤ በቀጣናው የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ላይ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል