ኢሰመኮ ገለልተኛ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና ባህላዊ መብቶችን ለማስከበር ያላቸውን ወሳኝ ሚና በመገንዘብ፣ የዶ/ር አብዲ ጅብሪል ዓሊን ለ CESCR መመረጥ ያደንቃል
ተጎጂዎች ለደረሰባቸው ጉዳት እውቅና መስጠት እና የሽግግር ፍትሕ ሂደቶችን በመቅረጽ ረገድ ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ ለሽግግር ፍትሕ ሂደት ውጤታማነት አስፈላጊ ነው
በተለዋዋጭ ዓለም አቀፋዊ እና ዲጂታል ምኅዳር ውስጥ የጋራ ትብብርን፣ ተጠያቂነትን እና ሰብአዊ መብቶችን ማጎልበት
ኢሰመኮ በተንቀሳቃሽ የአቤቱታ ቅበላ መርኃ ግብር ለማኅበረሰቡ ቅርብ በመሆን የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት የጀመረውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ይቀጥላል
የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል
ጾታዊ እና ሥርዓተ-ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን፣ የተሐድሶ አገልግሎትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት የኢሰመኮ ትኩረት ሆኖ ይቀጥላል
በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ ይገባል
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ሂደት የሚኖራቸውን የክትትል ተሳትፎ አስመልክቶ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማሳደጊያ መድረክ
የሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚያስከትለውን አሉታዊ ተጽዕኖዎች ለመቀነስ ሰብአዊ መብቶችን ያገናዘበ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል
መገናኛ ብዙኃን የሴቶች እና የሕፃናት መብቶችን ከማክበር እና ከማስፋፋት አንጻር ኃላፊነታቸውን መወጣታቸውን ለማረጋገጥ የክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን ማጠናከር ያስፈልጋል