ጠንካራ ተቋማዊ አጋርነትን በመመሥረት እና ቀጣይነት ያለው የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን በመሥራት፣ ነጻ እና ተጠያቂነት የሰፈነበት የፍትሕ ሥርዓት መገንባት ይቻላል
ስደተኞች የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል
ታዳጊዎችን ማዕከል ያደረጉ ፖሊሲዎች እና ፕሮግራሞች ምላሽ ሰጪ፣ አካታች እና በማስረጃ ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር አስፈላጊ ነው
መደበኛ ያልሆኑ የሴቶች አደረጃጀቶች የሴቶች መብት ጥሰትን በተመለከተ የሚሰጧቸው የሕግ ድጋፍ አገልግሎቶች ሊጠናከሩና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል
የዘላቂ መፍትሔ ዕቅዶች እና አፈጻጸም በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ፈቃደኝነት፣ ደኅንነት፣ ሰብአዊ ክብር እና ሙሉ ተሳትፎ ላይ የተመሠረቱ ሊሆኑ ይገባል
በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል ሕጎችን በቁርጠኝነት መተግበር እና የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ አሠራር ማጠናከር ያስፈልጋል
መንገዶች እና ሕንፃዎች ሲገነቡ የአካል ጉዳትኞችን የተደራሽነት ፍላጎቶች ምላሽ በሚሰጥ መልኩ ሊሆን ይገባል
ሪፖርት የማቅረብ ግዴታዎችን በወቅቱ መወጣት፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች አፈጻጸምን ለመገምገም ወሳኝ ነው
የሰብአዊ መብቶችን መከበር በዘላቂነት ለማረጋገጥ እና ለስጋቶች መፍትሔ ለመስጠት የሃይማኖት ተቋማት ወሳኝ ሚና አላቸው
ተጎጂዎችን ያማከለ እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲኖር ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር ያለውን አጋርነት ማጠናከር ያስፈልጋል