የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ደኅንነት እና ሰብአዊ ክብር በጠበቀ ሁኔታ በዘላቂነት ማቋቋም የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እና ትብብር ይጠይቃል
በክልሉ የታየው የታራሚዎችና ተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዲሻሻል መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራ ይገባል
በክልሉ ወጣቶችን ከፈቃዳቸው ውጪ ወደ ወታደራዊ ሥልጠና የማሰማራትና ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን የመገደብ ተግባራት ከሰብአዊ መብቶች መርሆዎች እና ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጣረሱ በመሆናቸው በአፋጣኝ ሊቆሙ ይገባል
የተጠርጣሪዎች እና ታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሠሩ ይገባል
ጠንካራ ተቋማዊ አጋርነትን በመመሥረት እና ቀጣይነት ያለው የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን በመሥራት፣ ነጻ እና ተጠያቂነት የሰፈነበት የፍትሕ ሥርዓት መገንባት ይቻላል
ስደተኞች የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል
ታዳጊዎችን ማዕከል ያደረጉ ፖሊሲዎች እና ፕሮግራሞች ምላሽ ሰጪ፣ አካታች እና በማስረጃ ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር አስፈላጊ ነው
መደበኛ ያልሆኑ የሴቶች አደረጃጀቶች የሴቶች መብት ጥሰትን በተመለከተ የሚሰጧቸው የሕግ ድጋፍ አገልግሎቶች ሊጠናከሩና ሰብአዊ መብቶች ተኮር ሊሆኑ ይገባል
የዘላቂ መፍትሔ ዕቅዶች እና አፈጻጸም በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ፈቃደኝነት፣ ደኅንነት፣ ሰብአዊ ክብር እና ሙሉ ተሳትፎ ላይ የተመሠረቱ ሊሆኑ ይገባል
በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል ሕጎችን በቁርጠኝነት መተግበር እና የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ አሠራር ማጠናከር ያስፈልጋል