ኢሰመኮ በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት መወጣት እንዲችል የሰብአዊ መብቶች እና የሽግግር ፍትሕ አሰልጣኞችን ዐቅም መገንባት መሠረታዊ ተግባር ነው
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 15 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ ያስመዘግቡ 8 ቡድኖች ከሚያዚያ 11 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የተጠናከረ ዐቅም ለሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የጎላ ፋይዳ አለው
ኢሰመኮ ገለልተኛ ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና ባህላዊ መብቶችን ለማስከበር ያላቸውን ወሳኝ ሚና በመገንዘብ፣ የዶ/ር አብዲ ጅብሪል ዓሊን ለ CESCR መመረጥ ያደንቃል
ሴት እጩ ተወዳድሪዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን የምርጫ ተሳትፎ ለማረጋገጥ አስቻይ ሁኔታን መፍጠርና በቂ ጥበቃ ማድርግ ያስፈልጋል
ተጎጂዎች ለደረሰባቸው ጉዳት እውቅና መስጠት እና የሽግግር ፍትሕ ሂደቶችን በመቅረጽ ረገድ ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ ለሽግግር ፍትሕ ሂደት ውጤታማነት አስፈላጊ ነው
በተለዋዋጭ ዓለም አቀፋዊ እና ዲጂታል ምኅዳር ውስጥ የጋራ ትብብርን፣ ተጠያቂነትን እና ሰብአዊ መብቶችን ማጎልበት
ኢሰመኮ በተንቀሳቃሽ የአቤቱታ ቅበላ መርኃ ግብር ለማኅበረሰቡ ቅርብ በመሆን የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት የጀመረውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ይቀጥላል
የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል
ጾታዊ እና ሥርዓተ-ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን፣ የተሐድሶ አገልግሎትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት የኢሰመኮ ትኩረት ሆኖ ይቀጥላል