የበሽታዎችን ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን በማጠናከር የዜጎችን የጤና መብት ማረጋገጥ ይገባል
አልቢኒዝም ምንድን ነው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች ለሚያጋጥማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ጥበቃ የሚያደርጉ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸውን ሰዎች መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው
የአእምሮ ጤና ሕክምና ተደራሽነትን፣ ተገኝነትን እና ጥራትን ማረጋገጥ፣ የማኅበረ ሥነ-ልቦና ጉዳት ላለባቸው ሰዎች የጤና መብት መከበር እና መጠበቅ መሠረት ነው
የሽግግር ፍትሕ ሂደትን በውጤታማነት ለመደገፍ የሽግግር ፍትሕ መሠረታዊ መርሖችን እና የትግበራ ሂደቱን የሚቀርጹ ተጨባጭ ሁኔታዎችን መረዳት ያስፈልጋል
መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ እና ተጎጂዎችን ለመካስና ለማቋቋም የሚያስችሉ እርምጃዎችን ሊወስድ ይገባል
ለአካል ጉዳተኞች የተሐድሶ አገልግሎት እና አጋዥ መሣሪያዎችን የማግኘት መብት በተሟላ ሁኔታ ተደራሽ ለማድረግ ነባር ተቋማትን ማጠናከር እና ማስፋፋት ያስፈልጋል
አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመጠቀም ሂደት የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት እና የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሠሩ ይገባል
የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ተባብሮ መሥራት እና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው
በሽግግር ፍትሕ ሂደት ውስጥ ተጠያቂነትን በማረጋገጥ፣ መሠረታዊ መብቶችን በማስከበር፣ እንዲሁም ገለልተኛ እና ፍትሐዊ የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት ረገድ የዳኝነት አካላት ከፍተኛ ሚና አላቸው