German Africa Foundation announces jury unanimously voted to award him highest award of its kind in Germany in recognition for “his lifelong advocacy for human rights in Ethiopia”
Between May 16-August 20, joint investigation team conducted investigations in Mekelle, Wukro, Samre, Alamata, Bora, Maichew, Dansha, Maikadra, Humera, Gondar, Bahir Dar, & Addis Ababa
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ያመለከተው በአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ትምህርት አሰጣጥን በተመለከተ ባከናወነው ባለ 55 ገጽ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት ላይ ነው።
ነሃሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. በታጣቂዎች በተፈጸመው ጥቃት ከ150 በላይ ነዋሪዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችና ሌሎች ሰዎች ለኮሚሽኑ አስረድተዋል።
የዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችና የሰብአዊ መብቶች መርሆች በግጭት ወቅት ጭምር ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ የሚያዙና ሲቪል ሰዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ ወገኖች ላይ ከፍ ያለ ግዴታ የሚጥሉ ናቸው
Unlawful incidents and arrests which have intensified particularly since 29 June, 2021
Restoring disconnected basic services in the region and providing adequate information about the tangible security situation and humanitarian supply in the Tigray region are the first steps in correcting gaps in this area and creating coordinated cooperation with the relevant bodies it sees
በክልሉ የተቋረጡ መሰረታዊ አገልግሎቶችን መመለስና በትግራይ ክልል ስላለው ተጨባጭ የፀጥታ ሁኔታና የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት በቂ መረጃ መስጠት፣ በዚህ ረገድ ያሉ ክፍተቶችን ለማረምና የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ትብብር ለመፍጠር ቀዳሚ እርምጃዎች ናቸው
Appointments in line with recently amended EHRC establishment Proclamation No. 1224/2020, followed public nomination process through independent nomination committee which included the participation of civil society representatives
In addition to restoring basic social services, transparency & clarity on current security & humanitarian situation a crucial immediate step