የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት፣ አንቀጽ 29  የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ ቁጥር 1238/2021፣ አንቀጽ 86(1)  በመገናኛ ብዙኃን አማካይነት የወንጀል ድርጊት በመፈጸም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው...
Media Proclamation 1238/2021, Article 86(1)  Any person charged with committing an offense through the media by the public prosecutor shall be...
የሴት ሠራተኞች ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ መከበራቸውን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
ውድድሩን በበላይነት ካጠናቀቁት 14 ትምህርት ቤቶች መካከል በጽሑፍ ክርክር የላቀ ነጥብ የሚያስመዘግቡ 8 ቡድኖች በግንቦት ወር በአዲስ አባባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን ለማካተት እና ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል
Employers shall be required to ensure that, so far as is reasonably practicable, the workplaces, machinery, equipment and processes under their control are safe and without risk to health
አሠሪዎች በቁጥጥራቸው ሥር ያሉ የሥራ ቦታዎች፣ ማሽኖች፣ መሣሪያዎች እና የአሠራር ሂደቶች ምክንያታዊና ተግባራዊ ሊሆን በሚችለው መጠን ደኅንነታቸው የተጠበቀ እና ምንም የጤና ሥጋት የማያስከትሉ መሆናቸውን እንዲያረጋግጡ ሊደረጉ ይገባል
የኢሰመኮ የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ፣ አብዛኛው የጥቃት ወንጀሎች ሪፖርት እንደማይደረጉ ጠቁመው፣ ፍትሕ ፍለጋ ሪፖርት ያደረጉ ውስን የጥቃት ተጎጂዎች በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ የሕግና የአሠራር ክፍተቶች የተነሳ ለተጨማሪ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተጋልጠዋል ብለዋል
የጥቃት ተጎጂ ሴቶች እና ሕፃናት መብቶች አያያዝ ከመደበኛው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ በተለየ የሕግ ማዕቀፍ ሊደገፍ ይገባል
The Development of a National Action Plan on Business and Human Rights is a Major Step in Aligning Business Practices with Human Rights Standards