የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን “በወንጀል የተጠረጠሩ ወይም የተከሰሱ ሕፃናት አያያዝ በማንኛውም ሁኔታ እና ወቅት ዓለም አቀፍና ሕገ መንግሥታዊ መስፈርቶችን በማሟላት እንዲተገበሩ” ጥሪ አቀረበ። ኮሚሽኑ “ከእስረኛ እናታቸው ጋር ማረሚያ ቤት ለሚቆዩ ሕፃናት አማራጭ የእንክብካቤ ማዕቀፍ” ሊመቻች እንደሚገባ ማሳሰቢያ ሰጥቷል
በሕግ፣ በፖሊሲና በአሠራር ረገድ የኮሚሽኑን ምክረ ሐሳቦች ተግባራዊ በማድረግ ለሴቶች እና ለሕፃናት መብቶች የተሻለ ጥበቃ ማድረግ ይገባል
ይህ ለሁለተኛ ጊዜ የተዘጋጀው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት በተለይ የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ በዝርዝር በማተኮር ኮሚሽኑ የለያቸውን አበረታች እመርታዎችን፣ ዋና ዋና አሳሳቢ ጉዳዮችን እና ምክረ-ሐሳቦችን አካቷል
A child who is mentally or physically disabled shall have the right to special measures of protection in keeping with his physical and moral needs and under conditions which ensure his dignity and promote his self-reliance and active participation in the community
በክልሉ ከሕገ-መንግሥት እና ከሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ የቤተሰብ ሕግ ማጽደቅ እና መተግበር ያስፈልጋል
በአረጋውያን ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከል ከፍትሕ ተቋማት ሥራዎች ባሻገር ማኅበረሰቡ በጉዳዩ ላይ ያለውን ግንዛቤ ማሳደግ ትልቅ ሚና አለው
ነዋሪነቷ በሀዋሳ ከተማ የሆነችው የ17 ዓመቷ አዳጊ ናዝራዊት ከበደ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ሰሞኑን በአገር አቀፍ ደረጃ አዘጋጅቶት በነበረው የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት ውድድር አሸናፊ ሆናለች
Older persons have the right to be protected from abuse and harmful traditional practice
አረጋውያን ከጥቃት እና ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የመጠበቅ መብት አላቸው
በክትትሉ የተለዩ ተግዳሮቶች፣ መወሰድ ያለባቸው የማሻሻያ እርምጃዎችና ምክረ ሐሳቦች ለተሳታፊዎች በዝርዝር ቀርበዋል