EHRC Director of Law and Policy Tarikua Getachew speaks with DW News Africa
ምቹና ተደራሽ ቴክኖሎጂ ለሴቶች ሰብአዊ መብቶች መጠበቅና መስፋፋት ቁልፍ አስተዋጽዖ ያበረክታል
States Parties shall take specific positive action to promote literacy among women
አባል ሀገራት የሴት ልጆች በትምህርት ቤቶችና በሌሎች ማሰልጠኛ ተቋማት ቅበላና ማቆያን ማበረታታ እንዲሁም ትምህርታቸውን ያለጊዜው ላቋረጡ ሴቶች ሌሎች መርኃ-ግብሮችን ማዘጋጀት አለባቸው
በስደተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያለውን ግንዛቤ ማሳደግ፤ በመንግሥት እና በተራድኦ ተቋማት ለስደተኞች የሚቀርቡ የሰብአዊ ድጋፍ እና ሌሎች አገልግሎቶች አካታች፣ ተደራሽ እና ሰብአዊ ክብራቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ ይረዳል
ረቂቅ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕጉ የእስረኛ እናቶችን እና ብቸኛ አሳዳጊዎች ልጆች ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ በተመለከተ ሊያካትታቸው የሚገባቸው ነጥቦች ላይ ከኢሰመኮ የተዘጋጀ አጭር ማብራሪያ