ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር የሚጠይቅ ነው
በአዲስ አበባ 90 በመቶ ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች አይሆኑም ተብሏል
Effective collaboration and coordination among stakeholders are essential to ensure the protection of the rights of people on the move
“ካሉ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት ውስጥ ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት የትምህርት እድል እያገኙ አይደለም” - ኢሰመኮ
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምህዳሩን በማጥበብ በማህበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አሳስቧል፡፡ ኢሰመኮ፤ ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ነው ያለው
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምኅዳሩን የሚያጠብ እና በማኅበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል
Strengthening partnerships with stakeholders is paramount to fostering a human rights culture in Ethiopia
የመብቶች ተሟጋቾች ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሚያነሷቸው ሐሳቦችና በውትወታ ሥራዎቻቸው ምክንያት ለጥቃት ተጋላጭ በመሆናቸው ጥበቃ ያስፈልጋቸዋል
በሲዳማ ብሔር ባህላዊ የግጭት አፈታት ዙሪያ የሚያጠነጥን ‘አፊኒ’ የተሰኘ ፊልም ለዕይታ ቀርቧል