አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚገጥሟቸውን ተደራራቢ ተግዳሮቶች በመቅረፍ የትምህርት መብታቸውን ማረጋገጥ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
በሕግ ጥበቃ ሥር ያሉ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማስከበር የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር እና አጋርነት ወሳኝ ነው
ማንኛውም አካል ጉዳተኛ ሰው ዘርን፣ ጎሳን፣ የቆዳ ቀለምን፣ ጾታን፣ ቋንቋን፣ ሃይማኖትን፣ ፖለቲካን ወይም በሌላ ዐይነት አመለካከት፣ በብሔራዊ ወይም ማኅበራዊ መሠረትን፣ ሃብትን፣ ትውልድን ወይም ሌላ ሁኔታን ጨምሮ በማንኛውም ምክንያት ማንኛውም ዐይነት ልዩነት ሳይደረግበት በዚህ ፕሮቶኮል ውስጥ ዕውቅናና ዋስትና የተሰጣቸው መብቶች እና ነጻነቶችን የማግኘት እና የመጠቀም መብት አለው
Every person with a disability shall be entitled to the enjoyment of the rights and freedoms recognised and guaranteed in this Protocol without distinction of any kind on any ground including, race, ethnic group, colour, sex, language, religion, political or any other opinion, national and social origin, fortune, birth or any status
ጉዳትን መሠረት ያደረገ ተመጣጣኝ ማመቻቸት በማቅረብ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ማረጋገጥ ይገባል
በሰብአዊ መብቶችና በሲቪክ ምኅዳሩ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚታዩ ተግዳሮቶች መፍትሔ ለማምጣት የሚመለከታቸው አካላት በአጋርነት ሊሠሩ ይገባል
የስደተኞች መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት የስደተኛ ማኅበረሰብ ተወካዮችን እና ማኅበራትን በማጠናከር አሳታፊ የሆኑ ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች እና አሠራሮችን መተግበር ያስፈልጋል
በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደርን በማጎልበት የሚያጋጥሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማሻሻል የሀገራትን መልካም ተሞክሮዎች መውሰድ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን ማጠናከር ይሻል
ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል
የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ይጠበቅባቸዋል