ኢሰመኮ ነጻነቱንና ገለልተኝነቱን ጠብቆ ከትብብር መድረኩ አባላት ጋር በአጋርነት መሥራቱን ይቀጥላል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አደሎ እንደገለፁት ሰው በመሆን ብቻ የተሰጠ ሰብአዊ መብት እንዳይጣስ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ጥረት ያስፈልጋል
ጋዜጠኞች በቂ የሕግ ጥበቃ (ከለላ) የሚያገኙበት ነጻ የመገናኛ ብዙኃን ከባቢ መፈጠሩን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በቀጣዩ ምርጫ እና ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዙሪያ ከመከረ በኋላ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ ነው
ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሚያከናውነው የምርጫ ወቅት የሰብአዊ መብቶች ክትትል ዝግጁነቱን ገልጿል
The Workshop laid a solid foundation for the preparation of a comprehensive report on ICERD
ቀለል ያሉ የቴክኒክ መስፈርቶች እንዲሁም አበረታች ሽልማቶች በተዘጋጀለት በዚህ ውድድር ማንኛውም ፍላጎቱ ያለው ሰው ወይም ተቋም ለመሳተፍ ይችላል
ሁሉም ሕዝብ ለእድገቱ አመቺ የሆነ አጠቃላይ ተስማሚነት ያለው አካባቢ የማግኘት መብት አለው
All people shall have the right to a general satisfactory environment favourable to their development
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል