ተጎጂዎችን ያማከለ እና ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲኖር ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር ያለውን አጋርነት ማጠናከር ያስፈልጋል
Adeemsi ce’umsa haqaa miidhamtoota giddu galeessa godhatee fi mirgoota namoomaa bu’uureffate akka jiraatuuf dhaabbilee hawaasa siivikii waliin tumsi cimaan barbaachisaadha
Waa in la xoojiyaa iskaashiga ururada bulshada rayidka ah si loo helo hannaan caddaaladda ku-meel-gaarka ah oo xuddun u ah dhibbanayaasha kuna salaysan xuquuqda insaanka
ንጉዱኣት ማእኸል ዝገበረን ሰብኣዊ መሰላት መሰረት ዝገበረን ከይዲ ሽግግር ፍትሒ ንክህልው ምስ ትካላት ሲቪል ማሕበረሰብ ዘሎ ምትሕብባር ምጥንኻር የድሊ
የበሽታዎችን ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን በማጠናከር የዜጎችን የጤና መብት ማረጋገጥ ይገባል
Tatamsa’ina dhukkubootaa ittisuu fi to’achuuf tarkaanfiiwwan fudhatamaa jiran itti cimsuun mirga fayyaa lammiilee mirkaneessuu barbaachisa
Waa in la xaqiijiyo xuquuqda caafimaad ee muwaadiniinta iyadoo la xoojinayo tallaabooyinka laga qaadayo ka hortagga iyo xakamaynta faafitaanka cudurrada
ዝርግሐ ሕማማት ንምክልኻልን ንምቁፅፃርን እናተወሰዱ ዘለው ስጉምቲታት ብምጥንኻር መሰል ጥዕና ዜጋታት ምርግጋፅ የድሊ
አልቢኒዝም ምንድን ነው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች ለሚያጋጥማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ጥበቃ የሚያደርጉ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸውን ሰዎች መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው