ከይዲ ስግግር ፍትሒ ዕዉት ብዝኾነ መንገዲ ንምድጋፍ ቀንዲ መትከላት ስግግር ፍትሒን ከይዲ ኣተገባብራኡ ዝሕንፅፁን ዝጭበጡ ኣገባባት ምግንዛብ የድሊ
ኢሰመኮ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ግንቦት 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ ያከናወነውን የክትትል እና የምርመራ መረጃ ዛሬ ይፋ አድርጓል
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል
The government should take appropriate measures to ensure accountability through proper investigations, and to compensate and rehabilitate the victims
መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ እና ተጎጂዎችን ለመካስና ለማቋቋም የሚያስችሉ እርምጃዎችን ሊወስድ ይገባል
Mootummaan qorannoo barbaachisaa ta’e gaggeessuun ittigaafatamummaa mirkaneessuu fi tarkaanfiiwwan miidhamtoota deebisanii dhaabuu fi beenyaa kaffaluu dandeessisan fudhachuu qaba
Dowladda waa inay samayso baaritaan habboon, xaqiijiso isla xisaabtanka, islamarkaana qaaddo tillaabooyin lagu magdhabayo laguna baxnaaninayo dhibanayaasha
መንግስቲ ግቡእ ምርመራ ብምክያድ ተሓታትነት ንምርግጋፅን ንጉዱኣት ንምክሓስን ንምጥያሽን ዘኽእሉ ስጉምቲታት ክወስድ ይግባእ
ማንኛውም ሰው በቂ ምግብ፣ ልብስና መኖሪያ ቤትን ጨምሮ ለራሱና ለቤተሰቡ በቂ የኑሮ ደረጃ የማግኘት መብት አለው