የበሽታዎችን ስርጭት ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎችን በማጠናከር የዜጎችን የጤና መብት ማረጋገጥ ይገባል
Tatamsa’ina dhukkubootaa ittisuu fi to’achuuf tarkaanfiiwwan fudhatamaa jiran itti cimsuun mirga fayyaa lammiilee mirkaneessuu barbaachisa
Waa in la xaqiijiyo xuquuqda caafimaad ee muwaadiniinta iyadoo la xoojinayo tallaabooyinka laga qaadayo ka hortagga iyo xakamaynta faafitaanka cudurrada
ዝርግሐ ሕማማት ንምክልኻልን ንምቁፅፃርን እናተወሰዱ ዘለው ስጉምቲታት ብምጥንኻር መሰል ጥዕና ዜጋታት ምርግጋፅ የድሊ
አልቢኒዝም ምንድን ነው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች ለሚያጋጥማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ጥበቃ የሚያደርጉ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸውን ሰዎች መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው
Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing
Ensuring the accessibility, availability, and quality of mental healthcare services is fundamental to respecting and protecting the health rights of persons with psychosocial disabilities
የአእምሮ ጤና ሕክምና ተደራሽነትን፣ ተገኝነትን እና ጥራትን ማረጋገጥ፣ የማኅበረ ሥነ-ልቦና ጉዳት ላለባቸው ሰዎች የጤና መብት መከበር እና መጠበቅ መሠረት ነው
Dhaqqabamummaa, argamaa fi qulqullina wal’aansa fayyaa sammuu mirkaneessuun bu’uura mirga fayyaa namoota miidhaa xiin-sammuu hawaasummaa qabanii eeguu fi kabajuu ti