የተጠርጣሪዎች አያያዝ ሁኔታ ሰብአዊ መብቶችን ያከበረ መሆኑን በማረጋገጥ ረገድ የፖሊስ ተቋማት ጉልህ ሚና አላቸው
Haalli qabiinsa shakkamtootaa mirgoota namoomaa kan kabaje ta’uu mirkaneessuu keessatti dhaabbileen poolisii gahee ol’aanaa qabu
Hay'adaha boolisku waxay door weyn ku leeyihiin xaqiijinta in habka loola dhaqmo dadka looga shakisan yahay dambiyada uu ixtiraamayo xuquuqda insaanka
ኩነታት ኣተሓሕዛ ተጠርጠርቲ ሰብኣዊ መሰላት ዘኽበረ ምዃኑ ኣብ ምርግጋፅ መዳይ ትካላት ፖሊስ ዕዙዝ እጃም ኣለዎም
Security officials, the National Election Board of Ethiopia (NEBE), and the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) are at odds over the contradictory findings of their respective assessments of preparations for the seventh national elections
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የመምረጥ መብታቸውን እንዲጠቀሙ 95 ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች መቋቋማቸውን ኢሰመኮ አስታውቋል
የኮሚሽኑ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ዳይሬክተር ወ/ሮ መቅደስ አመኑ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ ከትግራይ ክልል ውጪ 150 የምርጫ ክልሎች እና 1007 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ክትትል አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ይህን ይፋ ያደረገው ሚያዝያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በማሪዮት ሆቴል በቅደመ ምርጫ ሂደት ላይ ያደረገውን ክትትል እና ያገኘውን የምልከታ ግኝት ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው
ኢሰመኮ የቅድመ ምርጫ ሂደቱን አስመልክቶ ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ፣ በምርጫ ምዝገባና ዝግጅት ወቅት የታዩ የሰብአዊ መብቶች ክፍተቶችንና ጠንካራ ጎኖችን ይፋ አድርጓል
በመድረኩ ኢሰመኮ በአርብቶ አደሩ አካባቢዎች የትምህርት መብት አተገባበር ላይ ባደረገው ክትትል የተለዩ ግኝቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል