ኢሰመኮ የ2018 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ
የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ከኢሰመኮ የተሰጠ መግለጫ | ቀጥታ ሥርጭት
A monitoring delegation led by EHRC Chief Commissioner Berhanu Adelo visited polling stations in Arba Minch and Jimma to observe the conduct of the election and evaluate compliance with electoral and human rights standards
የኢሰመኮ ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ኮሚሽኑ በመላው ሃገሪቱ ነጻ እና ፍትሐዊ ምርጫ መካሄዱን ለማረጋገጥ የመስክ ምልከታ ሥራዎችን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል
EHRC has raised concerns over widespread human rights violations in police detention centers across the Amhara Region, including unlawful detention, delayed court appearances, physical abuse and denial of visitation rights
ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው በክልሉ የተለያዩ ዞኖች እና ከተማ አስተዳደሮች ሥር በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባካሄደው የክትትል ሥራ ግኝቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው
A concerted effort from all stakeholders is essential to ensure accessibility and to address the challenges that persons with disabilities and older persons face in accessing public transport services
አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመጠቀም ሂደት የሚያጋጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለመፍታት እና የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሠሩ ይገባል
Adeemsa tajaajila geejjibaa ummataa fayyadamuu keessatti rakkoolee qaama miidhamtoota fi maanguddoota mudatan hiikuuf akkasumas dhaqqabamummaa tajaajila kanaa mirkaneessuuf qooda fudhattoonni hundi waliin hojjechuu qabu
Waa in dhammaan dhinacyada ay khusayso ay iska kaashadaan xalinta caqabadaha soo wajaha dadka baahiyaha gaarka ah qaba iyo waayeelka inta ay isticmaalayaan adeegga gaadiidka dadweynaha, waana in la xaqiijiyo in adeeggan uu noqdo mid loo wada siman yahay