 የሰብአዊ መብቶች አከባበር ላይ የሚስተዋሉ መሻሻሎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ፤ የጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችም እልባት ሊያገኙ ይገባል
			
				የሰብአዊ መብቶች አከባበር ላይ የሚስተዋሉ መሻሻሎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ፤ የጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችም እልባት ሊያገኙ ይገባል			
		 በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል
			
				በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል			
		 Participants held collaborative discussions on establishing a consortium for victims’ associations addressing key issues related to forming and operating the consortium, aiming to enhance collaboration and strengthen their role in the national transitional justice process
			
				Participants held collaborative discussions on establishing a consortium for victims’ associations addressing key issues related to forming and operating the consortium, aiming to enhance collaboration and strengthen their role in the national transitional justice process			
		 Peer-to-peer knowledge and experience sharing builds skills and fosters solidarity among victims/survivors’ associations
			
				Peer-to-peer knowledge and experience sharing builds skills and fosters solidarity among victims/survivors’ associations			
		 ኢሰመኮ ይህን ያለው ሰኔ 16/2016 ዓ.ም በ4 ክልሎች የተካሄደውን የ6ኛ ዙር ቀሪና ድጋሚ ምርጫ የሰብአዊ መብቶችን ክትትል በመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ነው
			
				ኢሰመኮ ይህን ያለው ሰኔ 16/2016 ዓ.ም በ4 ክልሎች የተካሄደውን የ6ኛ ዙር ቀሪና ድጋሚ ምርጫ የሰብአዊ መብቶችን ክትትል በመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ነው			
		 ሰኔ 21፣ 2016 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሰኔ 16 ቀን በተካሄደው የ6ኛው የቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ወቅት የነበሩ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ክትትል የያዘ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ አድርጓል
			
				ሰኔ 21፣ 2016 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሰኔ 16 ቀን በተካሄደው የ6ኛው የቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ወቅት የነበሩ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ክትትል የያዘ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ አድርጓል			
		 ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ ምርጫ እንዳይካሄድ ከወሰነባቸው አካባቢዎች በስተቀር ምርጫው በአብዛኛው ሰላማዊ እና የሰብአዊ መብቶች መርሖችን ባከበረ መልኩ ተጠናቋል
			
				ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ ምርጫ እንዳይካሄድ ከወሰነባቸው አካባቢዎች በስተቀር ምርጫው በአብዛኛው ሰላማዊ እና የሰብአዊ መብቶች መርሖችን ባከበረ መልኩ ተጠናቋል 			
		 በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው
			
				በአፋር እና በሶማሊ አዋሳኝ አካባቢዎች የትጥቅ ግጭቶች፣ የሲቪል ሰዎች ሞት እና መፈናቀል በድጋሚ ማገርሸቱን የሚያመላክቱ ዘገባዎች እጅግ አሳሳቢ ናቸው			
		 ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው ወደ ትጥቅ ውጊያ ያመራ ውጥረት መከሰቱን በተመለከተ መረጃዎች እንደደረሱት ኢሰመኮ ገልጿል
			
				ከባለፈው ሳምንት ሐሙስ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ በአካባቢው ወደ ትጥቅ ውጊያ ያመራ ውጥረት መከሰቱን በተመለከተ መረጃዎች እንደደረሱት ኢሰመኮ ገልጿል			
		 በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁንም በታጠቁ ሐይሎች ግጭት ምክንያት ሰላማዊ ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ኮሚሽኑ ለአሐዱ በላከው መግለጫ አስታውቋል
			
				በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ የነበረውን ግጭት ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት ተደርጎ የነበረ ቢሆንም አሁንም በታጠቁ ሐይሎች ግጭት ምክንያት ሰላማዊ ዜጎች ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ኮሚሽኑ ለአሐዱ በላከው መግለጫ አስታውቋል