The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.
የሶማሊ ክልል በአጭር ጊዜ ውስጥ የወሰዳቸው እርምጃዎች በሌሎች ክልሎች በአርዓያነት ሊወሰዱ የሚገባቸው ናቸው
የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ከግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎች ጎን ለጎን ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በቂ ጥረት ሊደረግ ይገባል
የሰብአዊ መብቶች አከባበር ላይ የሚስተዋሉ መሻሻሎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ፤ የጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችም እልባት ሊያገኙ ይገባል
በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል
Event update - Peer to peer learning between regional victims’ associations and collectives (1) Participants held collaborative discussions on establishing a consortium for victims’ associations addressing key issues related to forming and operating the consortium, aiming to enhance collaboration and strengthen their role in the national transitional justice process
Peer-to-peer knowledge and experience sharing builds skills and fosters solidarity among victims/survivors’ associations
ኢሰመኮ ይህን ያለው ሰኔ 16/2016 ዓ.ም በ4 ክልሎች የተካሄደውን የ6ኛ ዙር ቀሪና ድጋሚ ምርጫ የሰብአዊ መብቶችን ክትትል በመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ነው
ሰኔ 21፣ 2016 (አራዳ ኤፍ ኤም) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሰኔ 16 ቀን በተካሄደው የ6ኛው የቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ወቅት የነበሩ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ክትትል የያዘ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ይፋ አድርጓል
Press-release-ሰኔ-16-ቀን-2016-ዓ.ም.-በ4-ክልሎች-የተካሄደው-የ6ኛው-ዙር-‘‘ቀሪ-እና-ድጋሚ-ምርጫ-የሰብአዊ-መብቶች-ክትትል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዕለቱ ምርጫ እንዳይካሄድ ከወሰነባቸው አካባቢዎች በስተቀር ምርጫው በአብዛኛው ሰላማዊ እና የሰብአዊ መብቶች መርሖችን ባከበረ መልኩ ተጠናቋል