Providing human rights-based free legal aid service is essential to address the complex challenges faced by refugees, asylum seekers, and internally displaced persons (IDPs)
ስደተኞች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚያጋጥሟቸውን ውስብስብ ተግዳሮትችን ለመቅረፍ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት ይገባል
Rakkoolee walxaxaa baqattoota, koolu galtootaa fi namoonni biyya keessatti buqqa’an mudatan furuuf tajaajilli gargaarsa seeraa bilisaa mirgoota namoomaa bu’uureffate kennamuu qaba
Si loo xalliyo caqabadaha adag ee soo food saara qaxootiga, magangelyo-doonka, iyo dadka ku barakacay gudaha dalka (IDPs), waa in la bixiyo adeegyo gargaar sharci oo lacag la'aan ah oo ku dhisan xuquuqda insaanka
ስደተኛታት፣ ሓተቲ ዕቑባን ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲን ዘጋጥምዎም ዝተሓላለኹ ዕንቅፋታት ንምፍታሕ ንሰብኣዊ መሰላት ኣብ ግምት ዘእተወ ናፃ ግልጋሎት ሕጊ ድጋፍ ምሃብ የድሊ
በሀገር አቀፍ ደረጃ የነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ጥራት እና ተደራሽነት ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ውጤት እንዲያስገኙ ኢሰመኮ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረጉን ይቀጥላል
ጥራቱ የተጠበቀ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት ነው
In the determination of any criminal charge against him, everyone shall be entitled to be tried in his presence, and to defend himself in person or through legal assistance of his own choosing
ማንኛውም ሰው በቀረበበት የወንጀል ክስ በተገኘበት የመዳኘት እና ራሱን በግሉ ወይም በመረጠው ጠበቃ በኩል የመከላከል፣ ጠበቃ ከሌለው ይህ መብት ያለው መሆኑ እንዲገለጽለት መብት አለው