አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት በመሆኑ፤ ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት ነው
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No.1224/2020).  
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዐይነ ሥውራን፣ የንባብ የዕይታ ችግር ላለባቸው እና በመደበኛ የንባብ ስልት ለማንበብ አካላዊ ችግር ላለባቸው ሰዎች የቀለም ጽሑፍ ህትመት ሥራዎች ተደራሽነትን ለማመቻቸት የወጣውን የማራካሽ ስምምነት በአዋጅ ቁጥር 1181/2012 በማጽደቁ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢትዮጵያ የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ሰነዶችን በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ለመተርጎም እና ለማሰራጨት በአዋጅ ቁጥር...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ለማቋቋም የወጣ አዋጅ፤ ቁጥር ፪፻፲/፲፱፻፺፪ (በአዋጅ ቁጥር ፩ሺ፪፻፳፬/፪ሺ፲፪ እንደተሻሻለው) Federal Democratic Republic of EthiopiaEthiopian Human Rights Commission Establishment Proclamation (AsAmended)Proclamation No. 210/2000(As Amended by Proclamation No. 1224/2020)
ዓለም አቀፍና አሕጉራዊ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶችን ከመፈረምና ማጽደቅ አንጻር ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ
Ethiopia’s Ratification Status of International, and Regional Human Rights Treaties
The United Nations General Assembly, Proclaims this Universal Declaration of Human Rights as a common standard of achievement for all peoples and all nations, to the end that every individual and every organ of society, keeping this Declaration constantly in mind, shall strive by teaching and education to promote respect for these rights and freedoms...
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ
ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ሰብአዊ መብቶች መከበር እና መጠበቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ መሥራት እና የትስስር መስኮችን ማጎልበት አስተዋፅኦው የጎላ ነው
“The visit was a practical and effective tool to foster learning between the two organizations and benefited all participants through an open exchange of ideas, knowledge, experiences and best practices”