መገናኛ ብዙኃን የሴቶች እና የሕፃናት መብቶችን ከማክበር እና ከማስፋፋት አንጻር ኃላፊነታቸውን መወጣታቸውን ለማረጋገጥ የክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን ማጠናከር ያስፈልጋል
miidiyaaleen gama mirgoota dubartootaa fi daa’immanii kabajuu fi dagaagsuutiin itti gaafatamummaa isaanii bahaa jiraachuu mirkaneessuuf hojii hordoffii fi too’annoo akkasumas hubannoo uumuu cimsuun barbaachisaa dha
Si loo xaqiijiyo in warbaahintu gudato waajibaadkeeda ku aaddan ixtiraamida iyo baahinta xuquuqda haweenka iyo carruurta, waxaa lagama maarmaan ah in la xoojiyo hawlaha kormeerka iyo xakamaynta, iyo sidoo kale shaqooyinka kor loogu qaadayo wacyigelinta
መራኸብቲ ሓፋሽ ኣብ ከይዲ ምኽባርን ምስፍሕፋሕን መሰላት ደቂ ኣንስትዮን ህፃናትን ሓላፊነቶም ምውፃኦም ንምርግጋፅ ናይ ክትትል፣ ቑፅፅርን ግንዛበ መዕበይን ስራሕቲ ምጥንኻር የድሊ
Strengthening monitoring, regulatory oversight and awareness-raising activities is essential to ensure that the media upholds its responsibility to respect and promote the rights of women and children
የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
ኢሰመኮ ለ4ኛ ጊዜ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርትን ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ በዝርዝር አቅርቧል፡፡ ሪፖርቱ ኢሰመኮ በበጀት ዓመቱ ካከናወናቸው የምርመራ፣ ክትትል እና ሌሎች የውትወታ ሥራዎች በመነሳት በሴቶች እና በሕፃናት...
ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው የሚያሰናክል ልዩነትን ለማጥፋት ተገቢ እርምጃዎችን ሁሉ ይወስዳሉ
States Parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in the political and public life of the country
በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ማቆያ እና ተሐድሶ ማእከላት ባለሙያዎች የሕፃናቱን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል እና ለሕፃናቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና አላቸው