የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
ኢሰመኮ ለ4ኛ ጊዜ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርትን ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ በዝርዝር አቅርቧል፡፡ ሪፖርቱ ኢሰመኮ በበጀት ዓመቱ ካከናወናቸው የምርመራ፣ ክትትል እና ሌሎች የውትወታ ሥራዎች በመነሳት በሴቶች እና በሕፃናት...
ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው የሚያሰናክል ልዩነትን ለማጥፋት ተገቢ እርምጃዎችን ሁሉ ይወስዳሉ
States Parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in the political and public life of the country
በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ማቆያ እና ተሐድሶ ማእከላት ባለሙያዎች የሕፃናቱን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል እና ለሕፃናቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ሚና አላቸው
Personnel in rehabilitation and remand homes for children in conflict with the law play a vital role in strengthening children’s human rights protection and holistic development
Ogeeyyiin Wirtuuwwan tursiisaa fi dandamachiisa mirgoota namoomaa daa’imman gochaa yakkaarratti argamanii fooyyessuun guddina hunda-galeessa daa’immaniitiif gahee olaanaa qaba
Khubaro ka shaqaysa xarumaha haynta iyo dhaqan-celinta carruurta dambiyada galay ayaa door muhiim ah ka ciyaara hagaajinta xuquuqda carruurta iyo kor u qaadista horumarkooda guud
ኣብ መዕቖቢ ዝርከቡ ህፃናት ካብ ናይ ገበን ጉዳያት ዝኾኑ ነገራት ተሳቲፎም ዝተረኸቡ ህፃናትን ማእኸላት ተሃድሶን ዝሰርሑ ሰብ ሞያ ንምምሕያሽ ኣተሓሕዛ ሰብኣዊ መሰላትን ኹለንተናዊ ዕቤትን እቶም ህፃናት ዕዙዝ ተራ ይፃወቱ
አባል ሀገራት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ በአዲስና ታዳሽ የኃይል ምንጮች እንዲሁም አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎች ላይ ምርምርንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ በዚሁም ላይ የሴቶችን ተደራሽነት እና የቁጥጥር ተሳትፎ ለማመቻቸት ተገቢውን እርምጃ ሁሉ መውሰድ ይገባቸዋል