• ለኢሰመኮ የቀድሞ ኮሚሽነሮች የተዘጋጀ የምስጋና መድረክ…
  • በፌዴራል ማረሚያ ቤቶች የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ የክትትል ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ላይ የተካሄደ…
  • በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ ማፈላለግን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ምክክር…

The Latest


ትምህርትን ከጥቃት መጠበቅ

የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ የሁሉም ሰዎች የትምህርት መብትን እንዲሁም በሰብአዊነት ቀውስ ሁኔታ ውስጥ ደኅንነቱ የተጠበቀና አስቻይ የትምህርት ከባቢን እና በሁሉም ደረጃዎች የትምህርት ጥራትን የማስፈን አስፈላጊነትን  በድጋሚ ያረጋግጣል

Protection of Education from Attack

The UN General Assembly reaffirms the right to education for all and the importance of ensuring safe enabling learning environments in humanitarian emergencies, as well as quality education at all levels

ከአስገድዶ መሰወር የመጠበቅ መብት

ማንኛውም የአስገድዶ መሰወር ተግባር ሰብአዊ ክብርን የሚጥስ ድርጊት ነው

Protection from Enforced Disappearance

Any act of enforced disappearance is an offence to human dignity

የሃይማኖትና የእምነት ነጻነት

ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው

The Right to Freedom of Religion and Belief

Everyone has the right to freedom of thought, conscience and religion

የወጣቶች የጤና መብት

ማንኛውም ወጣት ሊደረስበት የሚችለውን ከፍተኛውን የአካል፣ የአእምሮ እና የመንፈሳዊ ጤና ደረጃ የማግኘት መብት አለው

Youths’ Right to Health

Every young person shall have the right to enjoy the best attainable state of physical, mental and spiritual health

በሕይወት የመኖር መብት

ማንኛውም ሰው በሕይወት የመኖር ተፈጥሯዊ መብት አለው። ይህ መብት በሕግ ሊከበር ይገባል፤ ማንኛውም ሰው ያላግባብ ሕይወቱን ሊነፈግ አይገባም
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

It was a pleasure meeting Ms. Simone Casabianca Aeschlimann, Head of @ICRCEthiopia, to strengthen the partnership on civilian protection, detention monitoring, transitional justice, and ensuring humanitarian access.
#Ethiopia🇪🇹 #HumanRights

#HumanRights Concept of the Week: Protection of Education from Attack

🔗 https://ehrc.org/?p=34342

#Ethiopia🇪🇹 #KeepWordSafe #ጤናማቃላት

ለኢሰመኮ የቀድሞ ኮሚሽነሮች የተዘጋጀ የምስጋና መድረክ

ኢሰመኮ ለስኬቶቹ የላቀ አበርክቶ ያላቸውን የቀድሞ ኮሚሽነሮቹን ውጤታማ ሥራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል

🔗 https://ehrc.org/?p=34321

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

#HumanRights Concept of the Week: Protection from Enforced Disappearance

🔗 https://ehrc.org/?p=34313

#Ethiopia🇪🇹 #KeepWordSafe #ጤናማቃላት

Load More

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከኢቢሲ ጋር ትብብሩን ያጠናክራል – የኢሰመኮ ዋና ኮሚሸነር ብርሃኑ አዴሎ – EBC News

የኢቢሲ ተጨማሪ የይዘት ምንጭ ታርጫ ስቱዲዮ በዛሬው እለት ተመርቆ ሥራ ጀምሯል

“የዴሞክራሲ ተቋማት ይበልጥ እንዲጠናከሩ ምክር ቤቱ የበኩሉን ድጋፍ ያደርጋል” – የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ – House of Peoples’ Representatives of FDRE

ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሰብአዊ መብቶች አያያዝና አጠባበቅ ዙሪያ የሚያቀርባቸውን ምክረ ሐሳቦች በመቀበል ማረምና ማስተካከል ያስፈልጋል ሲሉ የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገልጸዋል – House of Peoples’ Representatives of FDRE

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሸነር ብርሃኑ አዴሎ ለይፉዊ የሥራ ጉብኝት ሚዛን አማን ከተማ ገቡ – South Bench Woreda Government Communication Affairs Office

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ክቡር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ጋር በጋራ ጉዳዮች ተወያዩ – Southwest Communications

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር እና የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል – Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አከባበር ዙሪያ በጥብቅ ለመሥራት መዘጋጀቱን አስታወቀ – Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)

“ሰብአዊ መብቶች እና ነጻነቶች ሊከበሩ የሚችሉት ነጻ እና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች ሲኖሩ ብቻ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ – Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።