• ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር…
  • ትግራይ፣ ሶማሊ፦ ግጭት በተካሄደባቸው እና የተፈጥሮ አደጋ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የትምህርት ተገኝነትን በ…
  • የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • ድሬዳዋ እና ሐረሪ፦ የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ግኝቶችና የምክረ ሐሳቦች …

The Latest


የአካል ጉዳተኞች ከአድሎአዊ ልዩነት የመጠበቅ መብት

ማንኛውም አካል ጉዳተኛ ሰው ዘርን፣ ጎሳን፣ የቆዳ ቀለምን፣ ጾታን፣ ቋንቋን፣ ሃይማኖትን፣ ፖለቲካን ወይም በሌላ ዐይነት አመለካከት፣ በብሔራዊ ወይም ማኅበራዊ መሠረትን፣ ሃብትን፣ ትውልድን ወይም ሌላ ሁኔታን ጨምሮ በማንኛውም ምክንያት ማንኛውም ዐይነት ልዩነት ሳይደረግበት በዚህ ፕሮቶኮል ውስጥ ዕውቅናና ዋስትና የተሰጣቸው መብቶች እና ነጻነቶችን የማግኘት እና የመጠቀም መብት አለው

Protection of Persons with Disabilities against Discrimination

Every person with a disability shall be entitled to the enjoyment of the rights and freedoms recognised and guaranteed in this Protocol without distinction of any kind on any ground including, race, ethnic group, colour, sex, language, religion, political or any other opinion, national and social origin, fortune, birth or any status

ለአካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞች በሚቀርብ ተመጣጣኝ ማመቻቸት ላይ የተካሄደ ምክክር

ጉዳትን መሠረት ያደረገ ተመጣጣኝ ማመቻቸት በማቅረብ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ማረጋገጥ ይገባል

በሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ጥበቃ እና በሲቪክ ምኅዳር ላይ የተካሄደ የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ ኮንፈረንስ

በሰብአዊ መብቶችና በሲቪክ ምኅዳሩ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚታዩ ተግዳሮቶች መፍትሔ ለማምጣት የሚመለከታቸው አካላት በአጋርነት ሊሠሩ ይገባል

ስልጠና፦ በስደተኞች ለሚመሩ ድርጅቶች እና ለስደተኞች ተወካዮች

የስደተኞች መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት የስደተኛ ማኅበረሰብ ተወካዮችን እና ማኅበራትን በማጠናከር አሳታፊ የሆኑ ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች እና አሠራሮችን መተግበር ያስፈልጋል

ዐውደ ጥናት፦ በኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደር

በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደርን በማጎልበት የሚያጋጥሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማሻሻል የሀገራትን መልካም ተሞክሮዎች መውሰድ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን ማጠናከር ይሻል

ጋምቤላ፦ በታራሚዎች እና በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን መተግበር ይጠበቅባቸዋል

አፋር እና ማእከላዊ ኢትዮጵያ:- በሴት ልጅ ግርዛት ላይ የተካሄደ የመጀመሪያው ግልጽ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ

የሴት ልጅ ግርዛት በሴቶች እና በሴት ሕፃናት ላይ የሚያስከትለው ተደራራቢ የመብቶች ጥሰት እና ጉዳት አሳሳቢ በመሆኑ የመንግሥትን እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይሻል

የማሠቃየት ተግባር ተጎጂዎች መብት

እያንዳንዱ አባል ሀገር በሕግ ሥርዓቱ ውስጥ የማሠቃየት ተግባር ሰለባ የሆነ ሰው መፍትሔ እንደሚያገኝ እንዲሁም በተቻለ መጠን የተሟላ ማገገሚያን ጨምሮ ተፈጻሚነት ያለው ፍትሐዊና በቂ ካሳ የማግኘት መብት እንዳለው ማረጋገጥ አለበት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነርን ላበረከቱት ቀና የሰብአዊ መብቶች አገልግሎት ያመሰግናል

🔗https://ehrc.org/?p=33936

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

በድኅረ-ግጭት፣ በተፈጥሮ አደጋ ዐውድ እንዲሁም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥም ቢሆን የሕፃናት ትምህርት የማግኘት መብት እንዳይገደብ የመንግሥት እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ ሥራና ትኩረት ይሻል
🔗

#Ethiopia🇪🇹

አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚገጥሟቸውን ተደራራቢ ተግዳሮቶች በመቅረፍ የትምህርት መብታቸውን ማረጋገጥ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል

🔗 https://ehrc.org/?p=33915

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

በሕግ ጥበቃ ሥር ያሉ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማስከበር የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር እና አጋርነት ወሳኝ ነው

🔗

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll #DireDawa #Harari

Load More

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


“የዴሞክራሲ ተቋማት ይበልጥ እንዲጠናከሩ ምክር ቤቱ የበኩሉን ድጋፍ ያደርጋል” – የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ – House of Peoples’ Representatives of FDRE

ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሰብአዊ መብቶች አያያዝና አጠባበቅ ዙሪያ የሚያቀርባቸውን ምክረ ሐሳቦች በመቀበል ማረምና ማስተካከል ያስፈልጋል ሲሉ የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገልጸዋል – House of Peoples’ Representatives of FDRE

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሸነር ብርሃኑ አዴሎ ለይፉዊ የሥራ ጉብኝት ሚዛን አማን ከተማ ገቡ – South Bench Woreda Government Communication Affairs Office

ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ክቡር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ጋር በጋራ ጉዳዮች ተወያዩ – Southwest Communications

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር እና የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል – Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አከባበር ዙሪያ በጥብቅ ለመሥራት መዘጋጀቱን አስታወቀ – Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)

“ሰብአዊ መብቶች እና ነጻነቶች ሊከበሩ የሚችሉት ነጻ እና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች ሲኖሩ ብቻ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ – Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ገቡ – የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ( Supreme Court of Amhara Region)

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።