• ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፦ በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • ኢሰመኮ ከመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር ያደረገው የሁለትዮሽ ውይይት…
  • EHRC’s participation at the 8th National Human Rights Institution (N…
  • ኢሰመኮ ከሦሥት ተቋማት ጋር መግባቢያ ስምምነት ፈረመ…

The Latest


የአረጋውያን እንክብካቤና ድጋፍ የማግኘት መብት

አረጋውያን በማንኛውም መጠለያ፣ መንከባከቢያ ወይም የድጋፍ ማእከል ውስጥ በሚኖሩበት ጊዜ ሰብአዊ መብቶቻቸው እና መሠረታዊ ነጻነቶቻቸው ሊረጋገጡላቸው ይገባል፤ይህም ስለሚደረግላቸው እንክብካቤ እና ስለሕይወታቸው ሁኔታ የመወሰን መብታቸውን እንዲሁም ክብራቸውን፣ እምነታቸውን፣ ፍላጎቶቻቸውን እና ግላዊ ሕይወታቸውን ሙሉ በሙሉ ማክበርን ይጨምራል።

Right of Older Persons to Access Care and Support

Older Persons should be able to enjoy human rights and fundamental freedoms when residing in any shelter, care or treatment facility, including full respect for their dignity, beliefs, needs and privacy and for the right to make decisions about their care and quality of their lives

ጋምቤላ፦ በስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ላይ የተካሄደ ውይይት

በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ጥበቃ እና ድጋፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል

South Ethiopia: Consultative Workshop on Transitional Justice (TJ) with Victims of Human Rights Violations

Enhancing victims’ capacity and awareness key to ensuring human rights-compliant, victim-centred transitional justice

በኢሰመኮ የምክረ ሐሳቦች ሰነድ ላይ የተካሄደ ውይይት እና ርክክብ

ሰነዱ የሰብአዊ መብቶች ምክረ ሐሳቦች በአግባቡ እንዲተገበሩና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ከፍተኛ ሚና አለው

ፍትሕ የማግኘት መብትን በተመለከተ የተካሄደ ውይይት

የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች የተፈጸመባቸው ሰዎች ውጤታማ ፍትሕ እንዲያገኙ የፍትሕ ተቋማት አገልግሎት ተደራሽነት ወሳኝ ነው

በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ የተካሄደ ውይይት

ሐሳብን በነጻነት መግለጽ መሠረታዊ እና በዘፈቀደ ገደብ የማይደረግበት ሰብአዊ መብት ነው

ከቤተሰቦቻቸው የተለዩ ሕፃናት ጥበቃ

ለጊዜው ወይም ለዘለቄታው ከቤተሰቡ የተለየ ወይም ለራሱ ጥቅም ሲባል ከቤተሰቡ ጋር እንዲቆይ ሊደረግ የማይችል ሕፃን የመንግሥትን ልዩ ጥበቃ እና ድጋፍ የማግኘት መብት አለው

Protection of Children Deprived of their Family Environment

A child temporarily or permanently deprived of his or her family environment, or in whose own best interests cannot be allowed to remain in that environment, shall be entitled to special protection and assistance provided by the State
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


ጋዜጠኞች የተሟላ የሕግ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ኢሰመኮ አሳሰበ – አዲስ ማለዳ

ኮሚሽኑ ከኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት ጋር በመተባበር በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም. በአርባ ምንጭ ከተማ ባካሄደው ውይይት የሲቪል፣ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚያዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ዋናው ምሰሶ መረጃ የማግኘት መብት መሆኑን አመላክተዋል

EHRC launches 5th annual Human Rights Film Festival and Art Competition – Capital Ethiopia

The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has officially kicked off the competition for artistic works in photography and short films as part of its fifth annual Human Rights Film Festival

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለአስራ አምስት ሺህ ተፈናቃዮች መንግሥት የሰብአዊ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ተጠየቀ – Ethiopian Reporter

“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።