• ጋዜጣዊ ጉባኤ:- ባለፈው ስድስት ወር በተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች፣ አበረታች እርምጃዎች እና ተግዳሮ…
  • በወንጀል ነክ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የተካሄደ ውይይት…
  • Discussion on Strengthening the Protection of Human Rights of Childr…
  • Marii Qabiinsa Mirgoota Namoomaa Daa’imman Gochaa Yakkaa keess…

The Latest


ለጥሰቶች መፍትሔ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው

The Right to Remedy for Violations

Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law

Wadatashi ku Saabsan Horumarinta Ilaalinta Xuquuqul Insaanka ee Carruurta Galay Falalka Dambiyada Ah

Khubaro ka shaqaysa xarumaha haynta iyo dhaqan-celinta carruurta dambiyada galay ayaa door muhiim ah ka ciyaara hagaajinta xuquuqda carruurta iyo kor u qaadista horumarkooda guud

ኣብ ገበን ዝኾኑ ነገራት ተሳትፎም ዝተረኸቡ ህፃናት ንምምሕያሽ ኣተሓሕዛ ሰብኣዊ መሰል ዝተኻየደ ምይይጥ

ኣብ መዕቖቢ ዝርከቡ ህፃናት ካብ ናይ ገበን ጉዳያት ዝኾኑ ነገራት ተሳቲፎም ዝተረኸቡ ህፃናትን ማእኸላት ተሃድሶን ዝሰርሑ ሰብ ሞያ ንምምሕያሽ ኣተሓሕዛ ሰብኣዊ መሰላትን ኹለንተናዊ ዕቤትን እቶም ህፃናት ዕዙዝ ተራ ይፃወቱ

ለእኩል ሥራ እኩል ክፍያ የማግኘት መብት

ሴቶች ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው

The Right to Equal Pay for Equal Work

Women workers have the right to equal pay for equal work

ሴቶችን በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ማብቃት

አባል ሀገራት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ በአዲስና ታዳሽ የኃይል ምንጮች እንዲሁም አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎች ላይ ምርምርንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ በዚሁም ላይ የሴቶችን ተደራሽነት እና የቁጥጥር ተሳትፎ ለማመቻቸት ተገቢውን እርምጃ ሁሉ መውሰድ ይገባቸዋል

Empowering Women in Science and Technology

States Parties shall take all appropriate measures to promote research and investment in new and renewable energy sources and appropriate technologies, including information technologies and facilitate women’s access to, and participation in their control

ኢሰመኮ ከጋና የሰብአዊ መብቶችና የአስተዳደር ፍትሕ ኮሚሽን ጋር ያደረገው የልምድ ልውውጥና ጉብኝት

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና የጋና የሰብአዊ መብቶችና የአስተዳደር ፍትሕ ኮሚሽን (CHRAJ) ከፍተኛ አመራሮች ተቋማዊ ትብብርን ለማጠናከር እና ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ የሚያስችል ውይይት አካሂደዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።