• አማራ፦ በአካል ጉዳተኞች የሥራና ቅጥር መብቶች ላይ በሚፈጸሙ ስልታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ ከባለድር…
  • Amaaraa: Mirgoota qacaramuu fi hojjachuu qaamaa midhamtootaa irratti…
  • Deegaanka Amxaarada: Dood-wadaag lala yeeshay daneeyayaasha oo ku sa…
  • ኣምሓራ፡ ኣብ ልዕሊ መሰላት ስራሕን ከይዲ ምቅፃርን ጉዱኣት ኣካል ዝፍፀሙ ስልታዊ ግህሰት ሰብኣዊ መሰላት ብ…

The Latest


Amhara: Discussion on Systemic Human Rights Violations of the Rights to Work and Employment of Persons with Disabilities

A strong legal framework is essential to ensure the right to work of persons with disabilities

የኢሰመኮ ልዑካን ቡድን ከኬንያ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጋር በስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ ያካሄደው የልምድ ልውውጥና ጉብኝት

ሁለቱ “ደረጃ-ሀ” (A-status) ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ያላቸውን ትብብር በማጠናከር እና እርስ በእርስ በመማማር ሰብአዊ መብቶችን ለማስከበር ያላቸውን የጋር ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል

Jilli KMNI Daawwannaa wol-jijjiirraa muuxannoo Tarsiimowaa Komishinii Biyyoolessaa Mirgoota Namoomaa Keeniyaa (KBMNK) wojjiin taasise

Dhaabbileen Biyaalessaa Mirgoota Namoomaa sadarkaa-A lamaan barumsa michummaa fi tumsa mirgoota namoomaa tarkaanfachiisuuf ejjannoo waliin qaban irra deebi’anii mirkaneessaniiru

Booqashada Khibrad-wadaagga Istaraatiijiyadeed ee Wafdiga EHRC ay ku tageen Guddiga Qaranka ee Xuquuqda Insaanka Kenya (KNCHR)

Labada Hay’adood ee Qaranka ee Xuquuqda Insaanka (NHRIs) ee leh heerka aqoonsiga ‘A-status’ ayaa dib u xaqiijiyay sida ay uga go’an tahay horumarinta xuquuqda insaanka iyada oo loo marayo iskaashi xooggan iyo is-barashada dhiggyada

ልኡኽ ኮሰመኢ ኣብ ሃገራዊ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ኬንያ (KNCHR) ዘካየዶ ዑደት ስትራቴጂካዊ ተሞክሮ ልውውጥ ዝምልከት

ክልቲኤን ላዕለዋይ ብርኪ (A- status) ዘለወን ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት (NHRIs)፤ ሓቢረን ብምስራሕን መዘናዊ ምምህሃር ብምጥንኻርን ሰብኣዊ መሰላት ንምድንፋዕ ከምዝሰርሓ ዳግማይ ኣረጋጊፀን

EHRC Delegation’s Strategic Exchange Visit to the Kenya National Commission on Human Rights (KNCHR)

The two A-status National Human Rights Institutions (NHRIs) reaffirmed their shared commitment to advancing human rights through strengthened cooperation and peer learning

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጸሙ ጥቃቶች ያስከተሉት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በሰዎች ላይ እየደረሰ ያለውን ግድያ፣ አካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመት እና መፈናቀል እልባት ለመስጠት የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል መንግሥታት በዞኑ በቂ የጸጥታ አካላትን ማሰማራትና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ጨምሮ አፋጣኝ፣ ተጨባጭና ዘላቂ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል

Haleellaa Naannoo Oromiyaa Godina Arsii Bakkeewwan Adda Addaatti Raawwatee fi Sarbama Mirgoota Namoomaa Dhaqqabsiise Ilaalchisee

Ajjeechaa, miidhaa qaamaa, manca’iinsa qabeenyaa fi buqqa’iinsa namoota bakkeewwan adda addaa naannoo Oromiyaa Godina Arsii keessatti dhaqqabaa jiru furmaata waaraa akka argatuuf, mootummaan federaalaa fi naannoo Oromiyaa humna nageenyaa gahaa godinicha keessatti bobbaasuu dabalatee, itti gaafatamummaa mirkaneessuuf tarkaanfiiwwan hatattamaa, qabatamaa fi itti fufiinsa qaban fudhachuu barbaachisa

Ku saabsan xad-gudubyada xuquuqda Insaanka ee ka dhashay weerarada ka dhacay deegaano kala duwan oo ka tirsan Gobolka Arsi ee Deegaanka Oromada

Si xal loogu helo dilalka, dhaawacyada, burburka hantida iyo barakaca dadka loogu geysanayo deegaano kala duwan oo ka tirsan Gobolka Arsi ee Deegaanka Oromada, dawladaha Federaalka iyo kan Deegaanka Oromadu waa inay qaadaan talaabooyin degdeg ah, la taaban karo oo waara, oo ay ku jiraan geynta ciidamo ammaan oo ku filan gobolka iyo xaqiijinta isla xisaabtanka
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።