• ማብራሪያ፦ አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች (Persons with Albinism) ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ…
  • Consultation on the Right to Health of Persons with Psychosocial Dis…
  • የማኅበረ ሥነ-ልቦና ጉዳት ያለባቸው ሰዎች የጤና መብት ላይ የተካሄደ የምክክር መድረክ…
  • Waltajjii Marii Mirga Fayyaa Namoota Miidhaa Xiin-sammuu Hawaasummaa…

The Latest


የሕፃናት ከጉልበት ብዝበዛ የመጠበቅ መብት

ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው

Children’s Protection Against Labor Exploitation

Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing

Madal Wadatashi ah oo laga yeeshay Xaqa Caafimaad ee Dadka Qaba Naafanimada Maskaxda iyo Bulshada (Psychosocial Disability)

Hubinta helitaanka, joogitaanka, iyo tayada daryeelka caafimaadka dhimirka ayaa aasaas u ah ixtiraamka iyo ilaalinta xaqa caafimaad ee dadka qaba naafanimada maskaxda iyo bulshada

መሰል ጥዕና ናይ ማሕበረ ስነ-ልቦና ፀገም ዘለዎም ሰባት ብዝምልከት ዝተኻየደ መድረኽ ምኽክር

ተበፃሕነት፣ ተረካብነትን ፅፈትን ሕክምና ጥዕና ሓንጎል ንምርግጋፅ፣ መሰል ጥዕና ማሕበረ ስነ-ልቦና ፀገም ዘለዎም ሰባት ምኽባርን ምሕላውን ዓንዲ ወኒን እዩ

Awareness-raising Workshop on Transitional Justice (TJ)

Effectively supporting the transitional justice process requires a comprehensive understanding of its core principles and contextual factors shaping its implementation

በሽግግር ፍትሕ ዙሪያ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማሳደጊያ ዐውደ ጥናት

የሽግግር ፍትሕ ሂደትን በውጤታማነት ለመደገፍ የሽግግር ፍትሕ መሠረታዊ መርሖችን እና የትግበራ ሂደቱን የሚቀርጹ ተጨባጭ ሁኔታዎችን መረዳት ያስፈልጋል

Workishooppii Hubannoo Uumuu Naannoo Ce’umsa Haqaa Irratti Qophaa’e

Adeemsa bu’a-qabeessummaa deeggarsa cee’umsa haqaatiif qajeeltoowwan bu’uuraa ce’umsa haqaa fi haala adeemsi raawwii isaa itti bocamu hubachuun barbaachisaadha

Kulan-cilmiyeed ku saabsan Kobcinta Wacyiga Dadweynaha ee la xiriira Caddaaladda Ku-meel-gaarka ah

Si taageero wax-ku-ool ah loogu fidin karo geeddi-socodka caddaaladda ku-meel-gaarka ah, waxaa lagama maarmaan ah in la fahmo mabaadi’da aasaasiga ah iyo xaaladaha dhabta ah ee qaabaynaya habka fulinta

ኣብ ዙርያ ስግግር ፍትሒ ግንዛበ ንምዕባይ ዝተዳለወ ዓውደ መፅናዕቲ

ከይዲ ስግግር ፍትሒ ዕዉት ብዝኾነ መንገዲ ንምድጋፍ ቀንዲ መትከላት ስግግር ፍትሒን ከይዲ ኣተገባብራኡ ዝሕንፅፁን ዝጭበጡ ኣገባባት ምግንዛብ የድሊ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


አርሲ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ክትትል እና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገለፀ – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ

ኢሰመኮ በአርሲ ለተፈጸመው ጥቃት የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊትን ተጠያቂ አደረገ፤ ታጣቂ ቡድኑ ክሱን አስተባብሏል – Addis Standard

በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ የተፈጸሙት ጥቃቶች መንግሥት “ሸኔ” ብሎ በሚጠራው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የተከወኑ ናቸው ሲል ከሰሰ

“ሁለት የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ እንዲሁም አንድ የእስልምና እምነት ተከታይ በአጠቃላይ የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት አልፏል” – ኢሰመኮ – TIKVAH-ETH

ኢሰመኮ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ግንቦት 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ ያከናወነውን የክትትል እና የምርመራ መረጃ ዛሬ ይፋ አድርጓል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።