• Oromia: Advocacy Workshop on Durable Solutions for Internally Displa…
  • ኦሮሚያ፦ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ ዙሪያ የተዘጋጀ የውትወታ መድረክ…
  • Oromiyaa: Waltajii Leellistummaa Furmaata Waaraa Namoota Biyyaa Kees…
  • Oromiya: Kulan-hawleedka u-qareemidda ee ku aaddan taabbagelinta xal…

The Latest


የማሠቃየት ተግባር ተጎጂዎች መብት

እያንዳንዱ አባል ሀገር በሕግ ሥርዓቱ ውስጥ የማሰቃየት ተግባር ሰለባ የሆነ ሰው መፍትሔ እንደሚያገኝ እንዲሁም በተቻለ መጠን የተሟላ ማገገሚያን ጨምሮ ተፈጻሚነት ያለው ፍትሐዊና በቂ ካሳ የማግኘት መብት እንዳለው ማረጋገጥ አለበት

Rights of Victims of Torture

Each State Party shall ensure in its legal system that the victim of an act of torture obtains redress and has an enforceable right to fair and adequate compensation, including the means for as full rehabilitation as possible

ክልል ኦሮሚያ፦ ኣብ ዙርያ ዘላቒ መፍትሒ ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲ ዝተዳለወ መድረኽ ጎስጓስ

ትልሚታትን ኣፈፃፅማን ዘላቒ መፍትሒ ኣብ ፍቓድኝነት፣ ድሕንነት፣ ሰብኣዊ ኽብሪን ሙሉእ ተሳትፎን ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲ ዝተመስረተ ክኸውን ይግባእ

በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን አስመልክቶ የተካሄደ የምክክር መድረክ

በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል ሕጎችን በቁርጠኝነት መተግበር እና የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ አሠራር ማጠናከር ያስፈልጋል

Consultation on the Internal Trafficking of Women and Children

Rigorous enforcement of laws and strengthened stakeholders’ coordinated operations are essential to prevent the internal trafficking of women and children

ኣብ ውሽጢ ዓዲ ንደቂ ኣንስትዮን ህፃናትን ምንጋድ ብዝምልከት ዝተኻየደ ምኽክር መድረኽ

ኣብ ውሽጢ ዓዲ ንደቂ ኣንስትዮን ህፃናትን ምንጋድ ንምክልኻል ሕጊታት ብቖራፅነት ምትግባርን ዝተወደበ ኣሰራርሓ መዳርግቲ ኣካላት ምጥንኻርን ኣድላዪ እዩ

Biyya Keessatti Gochaa Dubartootaa Fi Daa’immaniin Daldaluu Ilaalchisee Waltajjiin Marii Gaggeeffamee

Biyyattii keessatti daldala dubartootaa fi daa’imman irratti taasifamu ittisuuf seerota ciminaan hojiirra oolchuu fi tarkaanfii qindoominaa qooda fudhattoonni fudhatan cimsuun barbaachisaadha

Madasha Wada-tashiga La-dagaallanka Ganacsiga Sharcidarrada ah ee Haweenka iyo Carruurta

Si looga hortago ka-ganacsiga sharcidarrada ah ee haweenka iyo carruurta ee gudaha dalka, waxaa lama huraan ah in si go’aan qaadasho leh loo hirgeliyo shuruucda, lana xoojiyo nidaamka shaqo ee isku-dubaridan ee ka dhexeeya dhammaan daneeyayaasha

Accessibility of Roads and Buildings for Persons with Disabilities Remains a Pressing Human Rights Concern

Roads and Buildings Must Be Built to Accommodate the Accessibility Needs of Persons with Disabilities
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


አርሲ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ክትትል እና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገለፀ – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ

በአርሲ ዞን በተፈጸመው ጥቃት “2 የክርስትና እና 1 የእስልምና ተከታይ” ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ

በአርሲ ዞን በደረሰ ጥቃት ለተፈናቀሉ ከ2,600 በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠየቀ – AHADU RADIO FM 94.3

ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።