• ውይይት፦ በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ እና በሰላም ግንባታ ረገድ የሃይማኖት ተቋማት ሚና…
  • Marii: Gahee dhaabbileen amantaa eegumsa mirgoota namoomaa fi ijaars…
  • Mawduuca: Doorka Hay’adaha Diimeed ee Ilaalinta Xuquuqda Insaanka iy…
  • ዘተ፦ ግደ ትካላት ሃይማኖት ኣብ ከይዲ ምውሓስ ሰብኣዊ መሰላትን ህንፀት ሰላምን…

The Latest


Workshop: The Role of Religious Institutions in Human Rights Protection and Peace Building

EHRC and IRCE established a collaborative framework for human rights protection and peacebuilding through the signing of the “Jimma Agreement”

የተጎጂዎች ማኅበራትን የቴክኒክ እና የውትወታ ዐቅም ለማጎልበትና በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት የሚኖራቸውን ተሳትፎ ለማሳድግ የተካሄደ የውይይት መድረክ

የተጎጂዎች ማኅበራትን ተሰሚነትና ደህንነት ማጠናከር በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሚኖራቸው ትርጉም ያለው ተሳትፎ ጉልህ ሚና ይጫወታል

Woorkishooppii: Dandeettii Teeknikaa fi leellistummaa Waldaalee Miidhaamtootaaf Adeemsa Hirmaannaa Haqa Ce’umsaa Biyyaalessaa cimsu

Kunuunsaa, Nageenyummaa fi Eegumsa Sagalee Miidhamtootaa Mimsuun Adeemsa Haqaa Ce’umsaaKkeessatti Hirmaannaa Hiika Qabuu Taasisuuf Barbaachisaa dha

Aqoon-iswaydaarsi: Kobcinta Awoodda Farsamo iyo U-doodista ee Ururada Dhibanayaasha si ay uga Qaybqaataan Hannaanka Cadaaladda Xilliga Kala-guurka ee Qaran

Xoojinta codadka, ilaalinta, iyo fayo-qabka dhibanayaasha ayaa lagama maarmaan u ah ka-qaybgalka macnaha leh ee hannaanka cadaaladda xilliga kala-guurka

ዓውደ-መፅናዕቲ፡ ማሕበራት ጉዱኣት ኣብ ከይዲ ስግግር ፍትሒ ንኽሳተፉ ቴክኒካዊን ጎስጓሳዊን ክእለቶም ምጥንኻር የድሊ

ምጥንኻር ተሰማዒነት፣ ድሕንነትን መነባብሮን ጉዱኣት ኣብ ናይ ስግግር ፍትሒ ንዝህልዎም ትርጉም ዘለዎ ተሳትፎ ርኡይ ተራ ይፃወት

Workshop: Enhancing Victims’ Associations’ Technical and Advocacy Capacity to Engage in the National Transitional Justice Process

Strengthening victims’ voices, protection, and wellbeing is essential for meaningful engagement in transitional justice processes

ለጥሰቶች መፍትሔ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው

The Right to Remedy for Violations

Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law

ጋዜጣዊ ጉባኤ:- ኢሰመኮ ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ተግባራት፣ የተገኙ አበረታች ውጤቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች

ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም. የምታዘጋጀው የአፍሪካ ብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጠቅላላ ጉባኤ እና በየሁለት ዓመቱ የሚያካሂደውን 16ኛው ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ባለድርሻዎች ቀና ትብብር እና እገዛ እንዲያደርጉ፣ ኢሰመኮ የሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበሩ ኢሰመኮ ጥሪ ያቀርባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።