• የኢሰመኮ የሥራ መሪዎች የቀድሞውን ዋና ኮሚሽነር አምባሳደር ጥሩነህ ዜናን ስለመጎብኘታቸው…
  • EHRC Thematic Commissioner Dr. Abdi Jibril Ali Elected to UN Committ…
  • የኢሰመኮ የዘርፍ ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጅብሪል ዓሊ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ እና…
  • Komishinarri Damee Komishiinii Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI), …

The Latest


Ku dhawaaqista Doorashada Dr. Cabdi Jibriil Cali oo loo doortay Xubin ka tirsan Guddiga Qaramada Midoobay ee Xuquuqda Dhaqaalaha, Bulshada iyo Dhaqanka (CESCR)

Guddiga Xuquuqul Insaanka Itoobiya (EHRC) waxa uu muujinayaa farxaddiisa ku aaddan doorashada Dr. Cabdi Jibriil Cali oo loo doortay xubin ka tirsan Guddiga CESCR. Doorashadani waxay aqoonsi u tahay doorka khubarada madax-bannaan ay ku leeyihiin horumarinta xuquuqda dhaqaalaha, bulshada, iyo dhaqanka ee heer caalami

ኣብ ኮሰመኢ ናይ ዘፈርሲቪልን ፖለቲካን፣ ማሕበረ ቁጠባን ስራሕ ክፍሊ ኮሚሽነር ዶ/ር ኣብዲ ጅብሪል ዓሊ ኣባል ኮሚቴ ኢኮኖሚ፣ ማሕበራዊን ባህላዊን መሰላት(CESCR) ውድብ ሕቡራት ሃገራት ኮይኖም ምምራፆም ዝምልከት

ኮሰመኢ ዶ/ር ኣብዲ ጅብሪል ዓሊ ኣባል ኮሚቴ ኢኮኖሚ፣ ማሕበራዊን ባህላዊን መሰላት (CESCR) ኮይኖም ብምምራፆም ዝተሰመዖ ልዑል ሓጎስ እናገለፀ፤ እቲ መረፃ ዘይሻራውያን ክኢላታት ኢኮኖሚ፣ ማሕበራዊን ባህላዊን መሰላት ብብርኪ ዓለምለኸ ኣብ ምኽባር ዘለዎም እጃም ኣፍልጦ ዝሃበ ምዃኑ ይገልፅ

Consultation: Women’s Participation, Protection of Media and Journalists in the Context of Elections

Creating an enabling environment and providing adequate protection are essential to ensure the participation of women candidates and media professionals in the electoral process

በምርጫ ዐውድ የሴቶች ተሳትፎ፣ የመገናኛ ብዙኃን እና የጋዜጠኞች ጥበቃን አስመልክቶ የተካሄደ የውይይት መድረክ

ሴት እጩ ተወዳድሪዎች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን የምርጫ ተሳትፎ ለማረጋገጥ አስቻይ ሁኔታን መፍጠርና በቂ ጥበቃ ማድርግ ያስፈልጋል

Dirree Filannoorratti Hirmaannaa Dubartootaa, Eegumsa Miidiyaa Fi Gaazexeessitootaa Ilaalchisee Waltajjii Marii Gaggeeffame

Filannoo irratti hirmaannaa dubartootaa dhaaba siyaasaa fi ogeeyyiin miidiyaa mirkaneessuuf haala mijataa uumuu fi eegumsa gahaa taasisuun barbaachisaadha

Madal wada-tashi ah oo laga yeeshay ka-qaybgalka haweenka ee xilliga doorashooyinka; ilaalinta warbaahinta iyo saxafiyiinta

Waa lagama maarmaan in la abuuro jawi suuragelinaya lana bixiyo ilaalin ku filan si loo xaqiijiyo ka-qaybgalka doorashada ee haweenka murashaxiinta xisbiyada siyaasadda iyo xirfadlayaasha warbaahinta

ተሳትፎ ደቂ ኣንስትዮ ኣብ ዓውዲ መረፃ፤ ሓለዋ መራኸብቲ ሓፋሽን ጋዜጠኛታትን ብዝምልከት ዝተኻየደ መድረኽ ምይይጥ

ንደቂ ኣንስትዮ ተወዳደርቲ ፖለቲካ ፓርቲን ንሰብሞያ መራኸብቲ ሓፋሽን ኣብ መረፃ ንዝህልዎም ተሳትፎ ንምርግጋፅ ምቹው ኩነታት ምፍጣርን ሓለዋ ምግባርን የድሊ

Discussion on the International Day for the Right to the Truth

Recognising victims’ experiences and ensuring their active participation in shaping Transitional Justice (TJ) processes are essential for an effective TJ process

እውነትን የማወቅ መብት ዓለም አቀፍ ቀንን አስመልክቶ የተካሄደ ውይይት

ተጎጂዎች ለደረሰባቸው ጉዳት እውቅና መስጠት እና የሽግግር ፍትሕ ሂደቶችን በመቅረጽ ረገድ ንቁ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ማድረግ ለሽግግር ፍትሕ ሂደት ውጤታማነት አስፈላጊ ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት ትኩረቱ ሆኖ እንደሚቀጥል ገለጸ – KANA TV 

ይህ የተገለጸው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ናጅላ ናሲፍ ፓልማ ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስቧል – KANA TV

ኢሰመኮ ማሳሰብያውን የሰጠው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ እና በመጪው ምርጫ የሚኖራቸውን ተሳትፎ አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቢሾፍቱ ባካሄደበት ወቅት ነው

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ፣ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት፣ ተደራሽ እና አካታች እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መሠራት እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል – EBS TV Worldwide

ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ዐቅምን ለማሳደግ ባካሄደው የምክክር መድረክ ነው

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።