• Awareness-raising Workshop for Informal Women Organizations on the R…
  • በሴቶች መብቶች ዙሪያ መደበኛ ካልሆኑ የሴቶች አደረጃጀቶች ጋር የተካሄደ የግንዛቤ ማሳደጊያ ውይይት…
  • Marii Hubannoo Cimsuu Mirgoota Dubartootaa Irratti Ijaarama Dubartoo…
  • Kulan wacyigelineed oo ku saabsan xuquuqda dumarka oo lala yeeshay u…

The Latest


መሰላት ደቂ ኣንስትዮ ብዝምልከት ምስ መደበኛ ዘይኮኑ ውዳበታት ደቂ ኣንስትዮ ዝተኻየደ ግንዛበ መዕበዪ ዘተ

መደበኛ ዘይኮኑ ዉዳበታት ደቂ ኣንስትዮ ጥሕሰት መሰላት ደቂ ኣንስትዮ ብዝምልከት ዝህብዎም ግልጋሎታት ሓገዝ ሕጊ ክጠናኸሩን ኣብ ሰብኣዊ መሰላት ዝተመርኮሱን ክኾኑ ይግባእ

የማሠቃየት ተግባር ተጎጂዎች መብት

እያንዳንዱ አባል ሀገር በሕግ ሥርዓቱ ውስጥ የማሰቃየት ተግባር ሰለባ የሆነ ሰው መፍትሔ እንደሚያገኝ እንዲሁም በተቻለ መጠን የተሟላ ማገገሚያን ጨምሮ ተፈጻሚነት ያለው ፍትሐዊና በቂ ካሳ የማግኘት መብት እንዳለው ማረጋገጥ አለበት

Rights of Victims of Torture

Each State Party shall ensure in its legal system that the victim of an act of torture obtains redress and has an enforceable right to fair and adequate compensation, including the means for as full rehabilitation as possible

Oromia: Advocacy Workshop on Durable Solutions for Internally Displaced Persons (IDPs)

Durable solutions plan and its implementation should rely on IDPs’ safety, dignity, voluntariness, and full participation

ኦሮሚያ፦ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ ዙሪያ የተዘጋጀ የውትወታ መድረክ

የዘላቂ መፍትሔ ዕቅዶች እና አፈጻጸም በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ፈቃደኝነት፣ ደኅንነት፣ ሰብአዊ ክብር እና ሙሉ ተሳትፎ ላይ የተመሠረቱ ሊሆኑ ይገባል

Oromiyaa: Waltajii Leellistummaa Furmaata Waaraa Namoota Biyyaa Keessaatti Buqqaa’aniif Ilaalchisee Qophaaye

Karoorri furmaata waara fi raawwiin fedha, nageenyi, kabajni namoomaa fi hirmaannaa guutuun buqqaatota biyya keessaa irratti hundaa’uu qaba

Oromiya: Kulan-hawleedka u-qareemidda ee ku aaddan taabbagelinta xalalka waara ee dadka gudaha ku barakacay

Qorshayaasha iyo fulinta xalka waara waa in ay ku salaysnaadaan rabitaanka, badbaadada, sharaf bini’aadamnimo, iyo ka qaybgal buuxa oo ay yeeshaan dadka ku barakacay gudaha dalka

ክልል ኦሮሚያ፦ ኣብ ዙርያ ዘላቒ መፍትሒ ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲ ዝተዳለወ መድረኽ ጎስጓስ

ትልሚታትን ኣፈፃፅማን ዘላቒ መፍትሒ ኣብ ፍቓድኝነት፣ ድሕንነት፣ ሰብኣዊ ኽብሪን ሙሉእ ተሳትፎን ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲ ዝተመስረተ ክኸውን ይግባእ

በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን አስመልክቶ የተካሄደ የምክክር መድረክ

በሀገር ውስጥ በሴቶች እና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል ሕጎችን በቁርጠኝነት መተግበር እና የባለድርሻ አካላትን የተቀናጀ አሠራር ማጠናከር ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


አርሲ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ክትትል እና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገለፀ – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ

በአርሲ ዞን በተፈጸመው ጥቃት “2 የክርስትና እና 1 የእስልምና ተከታይ” ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ

በአርሲ ዞን በደረሰ ጥቃት ለተፈናቀሉ ከ2,600 በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠየቀ – AHADU RADIO FM 94.3

ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።