• Capacity-Building Training for EHRC Staff on Complaint Handling and …
  • በአቤቱታ ማስተናገጃ መመሪያና በዲጂታል ምርመራ ዘዴዎች ላይ ለኢሰመኮ ሠራተኞች የተዘጋጀ የዐቅም ማሳደጊያ ስ…
  • Qajeelfama Komii Keessummeessuu Fi Tooftaalee Qorannoo Dijitaalaa Ir…
  • Habraaca maaraynta cabashooyinka iyo hababka baaritaanka dhijitaalka…

The Latest


ኣብ መምርሒ ኣቀባብላ ጥርዓንን ሜላታት ዲጂታላዊ ምርመራን ንሰራሕተኛታት ኮሰመኢ ዝተዳለወ ዓቕሚ መዕበዪ ስልጠና

እቲ ስልጠና ኣድላዪ ዘበለ ፍልጠትን ክእለትን ኪኢላታት ብምዕባይ ስርሖም ብብቕዓት ንኽዋፅኡ ተወሳኺ ዓቕሚ ዝፈጥር እዩ

Awareness-Raising Workshop on Human Rights-Based Service Delivery for Institutions Operating within the Ethiopian Human Rights Commission Referral System

To ensure comprehensive services for victims of human rights violations, it is necessary to establish a formal, integrated referral and networking system among service providers

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዘረጋው የቅብብሎሽ አሠራር ለሚገኙ ተቋማት የሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማሳደጊያ መድረክ

የመብት ጥሰት ተጎጂዎች የተሟላ አገልግሎት እንዲያገኙ በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት መካከል መደበኛ የተቀናጀ የቅብብሎሽ እና ትስስር ሥርዓት መፍጠር ያስፈልጋል

Waltajjiin Hubannoo Cimsuu Toora Waliin Hojjachuu Dhaabbilee Kenniinsa Tajaajila Mirgoota Namoomaa KMNI Diriirse Irratti Xiyyeeffate

Miidhaamtoonni sarbama mirgaa tajaajila guutuu akka argataniif dhaabbilee tajaajila kennitoota ta’an gidduutti sirna idilee, qindaa’aa fi kan walitti hidhamiinsa qabu uumuun barbaachisaadha

Madal Wacyigelin ah oo Diiradda Saaraysa Bixinta Adeeg Salka ku Haya Xuquuqda Insaanka oo loo Qabtay Hay’adaha ku jira Nidaamka Gudbinta ee uu Dejiyay Guddiga Xuquuqda Insaanka Itoobiya

Si dhibbanayaasha ay u helaan adeeg dhammaystiran ku saabsan xuquuqda, waxaa loo baahan yahay in la abuuro nidaam gudbin iyo isku xir oo rasmi ah oo isku dhafan kaas oo u dhexeeya hay’adaha bixiya adeegga

ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ኢትዮጵያ ኣብ ዝዘርግሖ ኣሰራርሓ ቕብብል ንዝርከቡ ትካላት ኣብ ዕማማት ሰብኣዊ መሰላት መሰረት ዝገበረ ግልጋሎት ዘተኮረ ግንዛበ መዕበዪ መድረኽ

ጉዱኣት ጥሕሰት መሰላት ዝተማልአ ግልጋሎት ንክረኽቡ ኣብ መንጎ ግልጋሎት ወሃብቲ ትካላት ስሩዕ ዝኾነ ዝተዋደደ ስርዓት ቕብብልን ምትእስሳርን የድሊ

የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ ስደተኞች እና ፍልሰተኞች መብቶችን አስመልክቶ የተደረገ ውይይት

የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ ስደተኞች እና ፍልሰተኞች መብቶች ትግበራ እንዲሻሻል በኢሰመኮ እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መካከል ያለው ጥምረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል

Marii Mirgoota Namoota Biyya Keessatti Buqqaa’an, Baqattootaa Fi Godaantota Ilaalchisee Taasifame

Raawwiin mirgoota Namoota Biyya Keessatti Buqqaa’an, baqattootaa fi godaantotaa akka fooyya’uuf tumsi KMNI fi dhaabbilee hawaasa siivikii gidduu jiru cimee itti fufu qaba

Wadahadal laga yeeshay xuquuqda dadka gudaha ku barakacay, qaxootiga, iyo muhaajiriinta

Isbahaysiga u dhexeeya EHRC iyo ururada bulshada rayidka waa in la xoojiyaa si loo horumariyo dhaqangelinta xuquuqda dadka gudaha ku barakacay, qaxootiga, iyo muhaajiriinta
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


አርሲ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ክትትል እና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገለፀ – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ

በአርሲ ዞን በተፈጸመው ጥቃት “2 የክርስትና እና 1 የእስልምና ተከታይ” ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ

በአርሲ ዞን በደረሰ ጥቃት ለተፈናቀሉ ከ2,600 በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠየቀ – AHADU RADIO FM 94.3

ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።