• የአዳዲስ ኮሚሽነሮች የትውውቅ እና የመልካም ምኞት መግለጫ መርኃ ግብር…
  • Promoting Human Rights: Trainings conducted in the 3rd Quarter of 20…
  • ሰብአዊ መብቶችን ማስፋፋት:- በ2018 በጀት ዓመት በ3ኛው ሩብ ዓመት የተሰጡ ስልጠናዎች…
  • Mirgoota Namoomaa Babal’isuu: Leenjiiwwan Bara Baajataa 2018 Kurmaan…

The Latest


Horumarinta Xuquuqda Insaanka: Tababarradii la bixiyay rubucii 3-aad ee sanad-maaliyadeedka 2018

Tababarradan waxaa la siiyay dhalinyarada, xubnaha booliska iyo maamulka xabsiyada, waayeelka, hay’adaha u adeega dadka gudaha ku barakacay, ururada naafada, xirfadlayaasha farshaxanka, iyo sidoo kale shaqaalaha iyo mas’uuliyiinta ururada bulshada rayidka ah

ምስፍሕፋሕ ሰብኣዊ መሰላት፡- ኣብ በጀት ዓመት 2018 መበል 3ይ ርብዒ ዓመት ዝተዉሃቡ ስልጠናታት  

እቶም ስልጠናታት ንመናእሰይ፣ ንኣባላት ፖሊስን ኣብያተ ህንፀትን፣ ንኣረጋውያን፣ ንኣካላት ወሃብቲ ግልጋሎት ተመዛበልቲ ውሽጢ ዓዲ፣ ንማሕበራት ጉዱኣት ኣካል፣ ንሰብሞያ ኪነ ጥበብ ከምኡ እውን ንሰራሕተኛታትን ስራሕ ሓለፍቲን ትካላት ሲቪል ማሕበረሰብ ዝተውሃቡ እዮም

6ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር ተጠናቀቀ

ወቅታዊ እና ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎችን ተገንዝቦ አስተዋጽዖ የማድረግ ዐቅም ያለው ትውልድ በማፍራት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻላል

Dorgommiin Biyyaalessaai Dhaddach-Fakii Mirgoota Namoomaa Manneen Barnoota Sadarkaa Lammaffaa Marsaa 6ffaa Xumurame

Dhaloota ajandaa mirgoota namoomaa ammayyaa fi biyyoolessaa hubachuu fi gumaachuu danda’u horachuun, Itoophiyaa mirgootni namoomaa aadaa itti ta’e dhugoomsuun ni danda’ama

Tartankii 6-aad ee Maxkamadda Dhalanteedka Xuquuqda Insaanka ee Dugsiyada Sare ee Qaranka (Human Rights Moot Court) ayaa lasoo gabo-gabeeyay

In la abuuro jiil awood u leh garashada iyo ka-qayb-qaadashada ajandayaasha xuquuqda insaanka ee taagan iyo kuwa qaranka ayaa suurtogal ka dhigaysa in la dhabeeyo Itoobiya oo xuquuqda insaanku ay dhaqan ka yihiin

Appointment of Deputy Chief Commissioner and Thematic Commissioners

The appointment of the Deputy Chief Commissioner and thematic Commissioners ensures leadership continuity and a seamless transition, further reinforcing the Commission’s capacity to execute its mandate effectively

የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የዘርፍ ኮሚሽነሮች ሹመት

የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች ኮሚሽነሮች መሾም፣ የአመራር ቀጣይነትን እና የተሳለጠ የሥራ ሽግግርን ከማረጋገጡም በላይ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመወጣት ያለውን ዐቅም ይበልጥ ያጠናክረዋል

Muudama Itti Aanaa Komishinara Olaanaa fi Komishinaroota Dameewwanii

Muudamni Itti Aanaa Komishinara Ol’aanaa Fi Komishinaroota Dameewwan Mirgoota Namoomaa Itti Fufiinsa Hoggansaa Fi Cee’umsa Hojii mijaawaa ta’e Mirkaneessuu bira darbee, Dandeettii Komishinichi Gahee kennamee Karaa Bu’a Qabeessa Ta’een Raawwachuuf Qabu Caalaatti Cimsa

Magacaabista Guddoomiye Ku-Xigeenka iyo Guddoomiyayaasha Waaxaha

Magacaabista Guddoomiye Ku-xigeenka iyo Guddoomiyayaasha Waaxaha Xuquuqda Aadanaha, waxa u dheer xaqiijinta sii socoshada hoggaanka iyo isbeddel shaqo oo habsami leh, waxay sii xoojinaysaa awoodda uu Guddigu u leeyahay in uu si hufan u guto waajibaadkiisa shaqo
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ሹመት – KANA TV 

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አፀደቀ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አራት አዳዲስ ኮሚሽነሮች ተሾሙለት – Ethiopia Insider

ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት

Ethiopian Human Rights Expert Elected to UN Economic, Social and Cultural Rights Committee –Ethiopian Business Review

Ethiopia’s candidate, Abdi Jibril Ali, has been elected to the United Nations Committee on Economic, Social and Cultural Rights (CESCR), securing 49 votes from the 54-member UN Economic and Social Council (ECOSOC) during elections held in New York on April 8, 2026

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት ትኩረቱ ሆኖ እንደሚቀጥል ገለጸ – KANA TV 

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስቧል – KANA TV

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ፣ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት፣ ተደራሽ እና አካታች እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መሠራት እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል – EBS TV Worldwide

ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።