• በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብት አተገባበርን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ…
  • 6ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር…
  • National Workshop on Mainstreaming Human Rights Education…
  • Southwest Ethiopia: Consultative Workshop on Transitional Justice (T…

The Latest


የመምረጥ እና የመመረጥ መብት

ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሠረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸውም የመንግሥት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥ እና የመመረጥ መብት አለው

The Right to Vote and to be Elected

Every Ethiopian national, without any discrimination based on colour, race, nation, nationality, sex, language, religion, political or other opinion or other status, has the right to vote and to be elected at periodic elections to any office at any level of government

Consultative Workshop on Implementing the 4th Cycle UPR Recommendations on Internal Displacement and Migration Issues in Ethiopia

Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration

በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ከሰብአዊ መብቶች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ምላሽ አሰጣጥ በተመለከተ ከዳኞች ጋር የተካሄደ ውይይት

በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ የቤት ውስጥ ጥቃቶች በልዩ ችሎቶች የሚታዩበት በጎ ጅምር እና የተደራጀ የመረጃ አያያዝ ሥርዐት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል

በቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማእከል የተደረገ ጉብኝትና ውይይት

በማእከሉ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ፣ መሠረተ ልማቶችን ለማሟላትና አገልግሎቶችን ለማሻሻል ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች በተመለከተ ምክረ ሐሳብ ቀርቧል

ውይይት፦ ሰብአዊ መብቶችን ያማከለ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት

ለተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሰብአዊ መብቶችንና ልዩ ፍላጎቶችን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል

በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል

ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


የቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ በተጠርጣሪዎች መጨናነቁ ተገለጸ – Ethiopian Reporter

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚመለከት ልዩ ችሎት እንዲኖር ተጠየቀ – Ethiopian Reporter

ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል

በ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በአግባቡ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።