• The EHRC is set to become the primary independent monitoring body fo…
  • ኢሰመኮ የተ.መ.ድ. የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነት አፈጻጸምን በነጻነት የሚከታተል አካል ሆኖ እንዲሰየም…
  • Komishiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa dhaabbata mootummota gamtoo…
  • EHRC oo loo Soo Jeediyay in loo Magacaabo Hay’ad Madax-bannaan oo Ko…

The Latest


ኮሰመኢ ኣፈፃፅማ ስምምዕ መሰላት ጉዱኣት ኣካል ውድብ ሕቡራት መንግስታት ዝከታተል ዘይሻራዊ ኣካል ኮይኑ ንክስየም ሕቶ ቀሪቡ

ኮሰመኢ ዋና ዘይሻራዊ ተቖፃፃሪ ስምምዕ መሰላት ጉዱኣት ኣካል ክኸውን እዩ

የሴቶች ከጥቃት የመጠበቅ መብት

ማንኛዋም ሴት ለሕይወቷ እና ለአካል ደኅንነቷ ክብር የማግኘት መብት አላት

The Rights of Women to Protection Against Violence

Every woman shall be entitled to respect for her life and the integrity and security of her person

Institutional and expert readiness is being built to properly monitor the implementation of transitional justice

It is necessary to strengthen the capacity of experts to independently monitor the transitional justice process

የሽግግር ፍትሕ ትግበራን በአግባቡ ለመከታተል የሚያስችል ተቋማዊና የባለሙያዎች ዝግጁነት እየተገነባ ነው

የሽግግር ፍትሕ ሂደቱን ገለልተኛ በሆነ መንገድ ለመከታተል የባለሙያዎችን አቅም ማጠናከር ያስፈልጋል

Workishoppii Wixinee Bu’uura Roga Hordoffii Ce’umsa Haqaa Koomishinii Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa Irratti Gaggeeffame

Adeemsa ce’umsa haqaa karaa walabaa fi of danda’een hordofuuf dandeettii ogeeyyotaa cimsuun barbaachisaadha

Waxaa La Dhisayaa Diyaargarowga Hay’adeed Iyo Midka Khubarada Si Habboon Loola Socdo Hirgelinta Caddaaladda Ku-Meel-Gaarka Ah

Waa lagama maarmaan in la xoojiyo awoodda khubarada si ay si madax-bannaan ugu kormeeraan geeddi-socodka caddaaladda kumeel gaarka ah

ተግባራዊነት ስግግር ፍትሒ ብዝግባእ ንምክትታል ዘኽእል ትካላውን ናይ ኪኢላታትን ድልውነት እናተሃነፀ እዩ

ከይዲ ስግግር ፍትሒ ዘይሻራዊ ብዝኾነ መንገዲ ንምክትታል ዓቕሚ ኪኢላታት ምጥንኻር ኣገዳሲ እዩ

የውሃ መብት

ሁሉም ሰው ለግሉ እና ለቤት ውስጥ አገልግሎት በቂ የሆነ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀ፣ ተቀባይነት ያለው፣ በአካል ተደራሽ እና በዋጋ ተመጣጣኝ የሆነ ውሃ የማግኘት መብት አለው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


አርሲ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ክትትል እና ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገለፀ – DW Amharic

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ

በአርሲ ዞን በተፈጸመው ጥቃት “2 የክርስትና እና 1 የእስልምና ተከታይ” ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ

በአርሲ ዞን በደረሰ ጥቃት ለተፈናቀሉ ከ2,600 በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠየቀ – AHADU RADIO FM 94.3

ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።