• Joint Statement: Protection of Migrants Along the Southern Migration…
  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን…
  • 5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በይፋ ተጀመረ…
  • International Human Rights Day 2025: “Human Rights: Our Everyday Ess…

The Latest


የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች የድጋፍ ፊርማ የማሰባሰብ ግዴታ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ተፈጻሚ እንዳይሆን መታገዱን በተመለከተ 

ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ እና ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ የተከበሩበት እንዲሆን ለማድረግ መሰል አስቻይ ሁኔታዎችን የመፍጠር እርምጃዎች ሊጠናከሩ ይገባል

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ:- በክልሉ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

ክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት እንደአስፈላጊነቱ የፌዴራል መንግሥት ሊደግፍ ይገባል

ፍትሕ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት አለው

The Right to Access to Justice

Everyone has the right to bring a justiciable matter to, and to obtain a decision or judgement by, a court of law or any other competent body with judicial power

የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶችን በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

መድረኩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን መርኃ ግብሮች እና አሠራሮች አካታችነት ለመገምገም ዕድል ፈጥሯል

ሶማሊ፦ በኢሰመኮ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ለመፈጸም ክልሉ የወሰዳቸውን ተጨባጭ እርምጃዎች በተመለከተ

የሶማሊ ክልል በአጭር ጊዜ ውስጥ የወሰዳቸው እርምጃዎች በሌሎች ክልሎች በአርዓያነት ሊወሰዱ የሚገባቸው ናቸው

Copenhagen, Denmark: EHRC Delegation Begins Official Visit to the Danish Institute for Human Rights (DIHR)

The visit strengthens our partnership and reaffirms our shared commitment to promoting and protecting human rights

ሐረሪ፣ ሶማሊ፦ የሴት ልጅ ግርዛትን በሚመለከት ለሚከናወን ግልጽ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ (Public Hearing) የተዘጋጀ ውይይት

የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ከግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎች ጎን ለጎን ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በቂ ጥረት ሊደረግ ይገባል

የሕፃናት የመሰማት መብት

አባል ሀገራት ሐሳብ ለማመንጨት ችሎታ ያለው ማንኛውም ሕፃን በሚመለከተው ጉዳይ ሁሉ ሐሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብቱን ያረጋግጣሉ። ሕፃኑ የሚያቀርበው ሐሳብ ዕድሜውና በአእምሮ የመብሰል ሁኔታው እየታየ ተገቢው ክብደት ይሰጠዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

[custom-twitter-feeds num=6]

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.

የህግ የበላይነትን በማክበርና በማስከበር ሰብአዊ መብቶች እንዳይሸራረፉ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ – Gambella Regional Government Press Secretariat Office

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አደሎ እንደገለፁት ሰው በመሆን ብቻ የተሰጠ ሰብአዊ መብት እንዳይጣስ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ጥረት ያስፈልጋል

ኢሰመኮ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ ሰጠ – VOA Amharic

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በቀጣዩ ምርጫ እና ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዙሪያ ከመከረ በኋላ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ ነው

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።