ጋዜጣዊ መግለጫ
የአየር ንብረት ለውጥ በሰዎች ህይወት፣ ኑሮ እና መሰረታዊ መብቶች ላይ በሚያደርሰው ቀጥተኛ ተጽዕኖ የተነሳ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው
ማንኛውም የአስገድዶ መሰወር ተግባር ሰብአዊ ክብርን የሚጥስ ድርጊት ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነት አፈጻጸምን የሚከታተል ነጻ የሆነ የክትትል ማዕቀፍ (Independent Monitoring Mechanism)...
የሽግግር ፍትሕ ሂደቱን ገለልተኛ በሆነ መንገድ ለመከታተል የባለሙያዎችን አቅም ማጠናከር ያስፈልጋል
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት እና ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ በሰብአዊ መብቶች ላይ የሚሠሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አጋርነት ጉልህ ሚና አለው
በአረጋውያን ላይ የሚደርስ ጥቃትን ለማስቀረት ግንዛቤ ከማስፋፋት ሥራዎች ጎን ለጎን ተግባራዊ ምላሽ የሚሰጥ የሕግ፣ የፖሊሲና ተቋማዊ ማእቀፍ መዘርጋት ያስፈልጋል
ስልጠናዎቹ፤ በማኅበረሰቡና በአስፈጻሚ አካላት ዘንድ የሰብአዊ መብቶች መከበርን ከማጠናከር ባለፈ፣ የሰብአዊ መብቶች መርሖችን ተግባራዊ የማድረግ ዕውቀትና ክህሎትን ለማዳበር ዕድል ፈጥረዋል
በአርብቶ አደር አካባቢዎች የትምህርት መብት አተገባበርን ለማሻሻል አከባቢያዊ ሁኔታውን ያገናዘበ ምላሽና የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ ነው
የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ፕሮቶኮል መጽደቅ አካል ጉዳተኞች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለማስቀረት ያግዛል