ኣብ መዕቖቢ ዝርከቡ ህፃናት ካብ ናይ ገበን ጉዳያት ዝኾኑ ነገራት ተሳቲፎም ዝተረኸቡ ህፃናትን ማእኸላት ተሃድሶን ዝሰርሑ ሰብ ሞያ ንምምሕያሽ ኣተሓሕዛ ሰብኣዊ መሰላትን ኹለንተናዊ ዕቤትን እቶም ህፃናት ዕዙዝ ተራ ይፃወቱ
ሴቶች ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው
Women workers have the right to equal pay for equal work
አባል ሀገራት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን ጨምሮ በአዲስና ታዳሽ የኃይል ምንጮች እንዲሁም አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎች ላይ ምርምርንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ በዚሁም ላይ የሴቶችን ተደራሽነት እና የቁጥጥር ተሳትፎ ለማመቻቸት ተገቢውን እርምጃ ሁሉ መውሰድ ይገባቸዋል
States Parties shall take all appropriate measures to promote research and investment in new and renewable energy sources and appropriate technologies, including information technologies and facilitate women’s access to, and participation in their control
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና የጋና የሰብአዊ መብቶችና የአስተዳደር ፍትሕ ኮሚሽን (CHRAJ) ከፍተኛ አመራሮች ተቋማዊ ትብብርን ለማጠናከር እና ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ የሚያስችል ውይይት አካሂደዋል
Koomishiinarri ol’aanaan KMNI, Birhaanuu Adeelloo fi gita isaanii Qondaaltotni KMNBH Gaanaa waliin marii dhimma tumsa dhaabbilee lamaanii cimsuu fi muuxannoo gaggaarii wal-jijjiiruu irratti haasawa gam-lamee taasisan
Booqashadu waxay u adeegtay madal muhiim ah oo loogu kuurgalayo khibradaha shaqo ee dhabta ah, iyo xoojinta iskaashiga hay’adeed ee labada dhinac
ዋና ኮሚሽነር ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላት ኢትዮጵያ (ኮሰመኢ) ብርሃኑ ኣዴሎን ላዕለዎት መራሕቲ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላትን ምምሕዳራዊ ፍትሕን (CHRAJ) ሃገረ ጋናን ኣብ መዘናዊ ሓበራዊ ዘተ ብምስታፍ ኣብ ናይ ተግባር ተሞክሮታትን ምድንፋዕ ትካላዊ ምትእስሳርን ምይይጥ ኣካይዶም እዮም
EHRC Chief Commissioner Berhanu Adello and CHRAJ senior officials engaged in a structured peer dialogue to discuss best practices and strengthen institutional cooperation