• EHRC participation in the 2026 GANHRI Annual Meeting…
  • የኢሰመኮ ተሳትፎ በ2018 ዓ.ም. የብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ዓለም አቀፍ ጥምረት (GANHRI) ዓመታ…
  • Hirmaannaa Komishinii Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) Walgahii W…
  • Ka-qaybgalka EHRC ee Kulanka Sannadlaha ah ee GANHRI ee 2026…
  • ልኡኽ ኮሰመኢ ኣብ ዓመታዊ ጉባኤ ዓለምለኻዊ ሕብረት ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት (GANHRI) ተሳቲፉ…

The Latest


Central Ethiopia: Discussion on Human Rights Issues Identified Through Mobile Complaint-Handling Mechanism

EHRC continues to strengthen its effort to expand services accessibility and reach the community through its mobile complaint handling mechanism

ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በተንቀሳቃሽ አቤቱታ ቅበላ መርኃ ግብር በተለዩ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች ላይ የተካሄደ ውይይት

ኢሰመኮ በተንቀሳቃሽ የአቤቱታ ቅበላ መርኃ ግብር ለማኅበረሰቡ ቅርብ በመሆን የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት የጀመረውን እንቅስቃሴ አጠናክሮ ይቀጥላል

Naannoo Giddugaleessa Itoophiyaa: Sagantaa Sirna Komii Sochootuu Keessummeessuu Keessatti Dhimmoota Mirgoota Namoomaa Adda Ta’an Irratti Marii Taasifame

Komishiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) Sagantaa sirna komii sochootuu keessummeessuu hawaasaatti dhiyaachuun tajaajila dhaqqabamuu isaa babal’isuuf hojii jalqabame jabeessee itti fufa

Bartamaha Itoobiya: Wada-tashi laga yeeshay arrimaha xuquuqda insaanka ee lagu ogaaday barnaamijka wareega ee qaabilaadda cabashooyinka

EHRC waxay sii xoojin doontaa dhaqdhaqaaqa ay ku ballaarinayso gaarsiinta adeegga, iyadoo bulshada ugu dhowaanaysa barnaamijka wareega ee qaabilaadda cabashooyinka

ማእኸላይ ኢትዮጵያ፦ ብመርሃ ግብሪ ተንቀሳቓሲ መቐበሊ ጥርዓን ዝተረኸቡ ጉዳያት ሰብኣዊ መሰላት ዝምልከት ዝተኻየደ ምይይጥ

ኮሰመኢ ብተንቅሳቓሲ መርሃ ግብሪ መቐበሊ ጥርዓን ንማሕበረሰብ ቕሩብ ብምዃን ግልጋሎት ተበፃሒነቱ ንምስፋሕ ዝጀመሮ ምንቅስቓስ ኣጠናኺሩ ክቕፅል እዩ

የጤና መብት

አባል ሀገራት የማንኛውንም ሰው ሊደረስበት የሚችለውን ከፍተኛውን የአካል እና የአእምሮ ጤና ደረጃ የማግኘት መብት ዕውቅና ይሰጣሉ

The Right to Health

The States Parties recognize the right of everyone to the enjoyment of the highest attainable standard of physical and mental health

የውይይት መድረክ: ከንግድና ሰብአዊ መብቶች ጋር የተያያዙ የአውሮፓ ኅብረት የሕግ ማዕቀፎች ለኢትዮጵያ ያላቸው ፋይዳ

የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል

Workishoppii: Inishiyeetiwwan Dambii/qajeelfama Gamtaa Awurooppaa Mirgoota Daldalaa fi Namoomaa Waliin Walqabatee akka hika qabatani fi Barbaachisummaa Isaanii Itoophiyaaf

Hojimaata daldalaa biyyoolessaa sadarkaa mirgoota namoomaa idil-addunyaa waliin walsimsiisuuf tumsa cimaa barbaachisa

Aqoon-is-weydaarsi: Garashada Hindisayaasha Xeer-nidaamiyaha Midowga Yurub ee laxiriira Ganacsiga iyo Xuquuqda Aadanaha iyo Saamaynta ay ku leeyihiin Itoobiya

Ilaalinta hab-dhaqannada ganacsiga qaranka si ay ula jaanqaadaan halbeegyada caalamiga ah ee xuquuqda aadanaha waxay u baahan tahay dadaal wadajir ah
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት ትኩረቱ ሆኖ እንደሚቀጥል ገለጸ – KANA TV 

ይህ የተገለጸው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ናጅላ ናሲፍ ፓልማ ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስቧል – KANA TV

ኢሰመኮ ማሳሰብያውን የሰጠው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ እና በመጪው ምርጫ የሚኖራቸውን ተሳትፎ አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቢሾፍቱ ባካሄደበት ወቅት ነው

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ፣ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት፣ ተደራሽ እና አካታች እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መሠራት እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል – EBS TV Worldwide

ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ዐቅምን ለማሳደግ ባካሄደው የምክክር መድረክ ነው