Ensuring an inclusive, victim-centered and human rights-compliant transitional justice process requires collaboration from all stakeholders
የተሐድሶ ማእከሉ ሊሰጥ የሚገባውን አገልግሎት በማስጀመር በክልሉ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞችን ተግዳሮት መቀነስ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን ርብርብ ይጠይቃል
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
የሰብአዊ መብቶች ሥራ የኢሰመኮ ሠራተኞችን እና የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራን ይጠይቃል
ኮሚሽነር ርግበ ገብረሐዋሪያ ይባላሉ። በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ናቸው
While wishing the new Chief Commissioner a successful term, Deputy Chief Commissioner reiterated the importance of human rights work
የመልካም ሥራ ዘመን መልእክታቸውን ባስተላለፉበት ወቅት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ የሰብአዊ መብቶችን ሥራ አስፈላጊነት አስታውሰዋል
“ተፈናቃዮች ለመፈናቀላቸው ምክንያት የሆኑ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ሳይፈቱ እየተመለሱ ለዳግም መፈናቀል እየተዳረጉ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ
Strengthening collaboration among stakeholders is essential to ensure effective protection of refugees’ and asylum seekers’ rights
ሲቪሎችን ለሞትና ለአካል ጉዳት ከሚያጋልጡ ዕርምጃዎች በተጨማሪ፣ የዘፈቀደ ጅምላና የተራዘመ እስራት፣ የተፋጠነ የፍትሕ ዕጦት በኢትዮጵያ መበራከታቸውን ሪፖርቱ ይገልጻል