በክልሉ ያለውን የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል በትኩረትና በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል
በአርብቶ አደር አካባቢዎች ትምህርት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት እና በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል
የዚህ ዓመት ውድድር “የመማር መብት በትጥቅ ግጭት ዐውድ ውስጥ” (The Right to Education in Situation of Armed Conflict) በሚል ምናባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩራል
የስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች መብቶች ጥበቃ በሀገራዊ እና በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች መሠረት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ትብብር ሊያደርጉ ይገባል
በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ከሰብአዊ መብቶች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል