ማንኛውም ሰው ሐሳቡን የመግለጽ ነጻነት አለው			
		
			
				Everyone shall have the right to freedom of expression			
		
			
				ኮሚሽኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና በአምስት ክልሎች በሚገኙ 61 የመንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች ባደረገው የሰብአዊ መብቶች ክትትል፣ የለያቸውን ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች በሚመለከት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረጉን ሰኞ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. አስታውቋል			
		
			
				Inclusive and equitable realization of the right to food hinges on integrating Human Rights Based Approach principles into food-related policies and practices			
		
			
				ተመጣጣኝ ማመቻቸት በአካል ጉዳተኝነት ዐውድ ውስጥ ወዲያውኑ ተፈጻሚ ሊሆን የሚገባው አድሏዊ ልዩነት ያለማድረግ ግዴታ አካል ነው			
		
			
				Reasonable accommodation is an intrinsic part of the immediately applicable duty of non-discrimination in the context of disability			
		
			
				ሕፃናት ምቹ እና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ያከበረ ትምህርት እንዲያገኙ ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡ ይገባል			
		
			
				ማንኛውም ሰው በነጻነት የመሰለውን አመለካከት የመያዝ እና ሐሳቡን የመግለጽ መብት አለው፤ ይህ መብት ያለጣልቃ ገብነት አመለካከት የመያዝ እና በሀገራት ድንበር ሳይወሰኑ በማናቸውም ዐይነት የመገናኛ ዘዴዎች መረጃዎችና ሐሳቦችን የማፈላለግ፣ የመቀበል እና የማሰራጨት ነጻነትን ይጨምራል			
		
			
				Everyone shall have the right to freedom of expression; this right shall include freedom to seek, receive and impart information and ideas of all kinds, regardless of frontiers, either orally, in writing or in print, in the form of art, or through any other media of his choice			
		
			
				የተ.መ.ድ. ጠቅላላ ጉባኤ የሁሉም ሰዎች የትምህርት መብትን እንዲሁም በሰብአዊነት ቀውስ ሁኔታ ውስጥ ደኅንነቱ የተጠበቀና አስቻይ የትምህርት ከባቢን እና በሁሉም ደረጃዎች የትምህርት ጥራትን የማስፈን አስፈላጊነትን  በድጋሚ ያረጋግጣል