የኢሰመኮ 4ኛው ዙር ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
Braille is a means of communication, and it is essential in education, freedom of expression and opinion, access to information and social inclusion for those who use it
ብሬል በትምህርት፣ ሐሳብን የመያዝና የመግለጽ ነጻነት፣ የመረጃ ተደራሽነት እንዲሁም በማኅበራዊ አካታችነት ለዐይነ ስውራን ወሳኝ የሆነ የተግባቦት መንገድ ነው
ስደተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች እና ፍልሰተኞች የሚያስፈልጓቸው ሰነዶችን ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻዎች የተቀናጀ ትብብር አስፈላጊ ነው
“ካሉ አካል ጉዳተኛ ሕፃናት ውስጥ ከ85 እስከ 90 በመቶ የሚሆኑት የትምህርት እድል እያገኙ አይደለም” - ኢሰመኮ
በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምህዳሩን በማጥበብ በማህበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ አሳስቧል፡፡ ኢሰመኮ፤ ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ነው ያለው
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች የሲቪክ ምኅዳሩን የሚያጠብ እና በማኅበር የመደራጀት መብት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንዳይፈጥሩ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል
Strengthening partnerships with stakeholders is paramount to fostering a human rights culture in Ethiopia
የመብቶች ተሟጋቾች ለሰብአዊ መብቶች መከበር በሚያነሷቸው ሐሳቦችና በውትወታ ሥራዎቻቸው ምክንያት ለጥቃት ተጋላጭ በመሆናቸው ጥበቃ ያስፈልጋቸዋል