EHRC and IRCE established a collaborative framework for human rights protection and peacebuilding through the signing of the “Jimma Agreement”
የተጎጂዎች ማኅበራትን ተሰሚነትና ደህንነት ማጠናከር በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሚኖራቸው ትርጉም ያለው ተሳትፎ ጉልህ ሚና ይጫወታል
Kunuunsaa, Nageenyummaa fi Eegumsa Sagalee Miidhamtootaa Mimsuun Adeemsa Haqaa Ce’umsaaKkeessatti Hirmaannaa Hiika Qabuu Taasisuuf Barbaachisaa dha
Xoojinta codadka, ilaalinta, iyo fayo-qabka dhibanayaasha ayaa lagama maarmaan u ah ka-qaybgalka macnaha leh ee hannaanka cadaaladda xilliga kala-guurka
ምጥንኻር ተሰማዒነት፣ ድሕንነትን መነባብሮን ጉዱኣት ኣብ ናይ ስግግር ፍትሒ ንዝህልዎም ትርጉም ዘለዎ ተሳትፎ ርኡይ ተራ ይፃወት
Strengthening victims’ voices, protection, and wellbeing is essential for meaningful engagement in transitional justice processes
ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
ማንኛውም ሰው በሕገ መንግሥት ወይም በሌላ ሕግ የተሰጡትን መሠረታዊ መብቶች በመጣስ ለሚፈጸሙበት ድርጊቶች ሥልጣን ባላቸው የሀገር ውስጥ ፍርድ ቤቶች አማካኝነት ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብት አለው
Everyone has the right to an effective remedy by the competent national tribunals for acts violating the fundamental rights granted him by the constitution or by law
ሀገራችን ኢትዮጵያ በ2019 ዓ.ም. የምታዘጋጀው የአፍሪካ ብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጠቅላላ ጉባኤ እና በየሁለት ዓመቱ የሚያካሂደውን 16ኛው ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ባለድርሻዎች ቀና ትብብር እና እገዛ እንዲያደርጉ፣ ኢሰመኮ የሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበሩ ኢሰመኮ ጥሪ ያቀርባል