• የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶችን በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተካሄደ ውይይት…
  • ሶማሊ፦ በኢሰመኮ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ለመፈጸም ክልሉ የወሰዳቸውን ተጨባጭ እርምጃዎች በተመለከተ…
  • Copenhagen, Denmark: EHRC Delegation Begins Official Visit to the Da…
  • ሐረሪ፣ ሶማሊ፦ የሴት ልጅ ግርዛትን በሚመለከት ለሚከናወን ግልጽ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ (Public Hea…

The Latest


ፍትሕ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት አለው

The Right to Access to Justice

Everyone has the right to bring a justiciable matter to, and to obtain a decision or judgement by, a court of law or any other competent body with judicial power

Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.

የሕፃናት የመሰማት መብት

አባል ሀገራት ሐሳብ ለማመንጨት ችሎታ ያለው ማንኛውም ሕፃን በሚመለከተው ጉዳይ ሁሉ ሐሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብቱን ያረጋግጣሉ። ሕፃኑ የሚያቀርበው ሐሳብ ዕድሜውና በአእምሮ የመብሰል ሁኔታው እየታየ ተገቢው ክብደት ይሰጠዋል

Children’s Right to Be Heard

States Parties shall assure to the child who is capable of forming his or her own views the right to express those views freely in all matters affecting the child, the views of the child being given due weight in accordance with the age and maturity of the child

ጋምቤላ:- በክልሉ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

መልካም እመርታዎች እንዲጠናከሩ እና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች መፍትሔ እንዲያገኙ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ሥራ ወሳኝ ነው

የኢሰመኮ እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ትብብር መድረክ ጠቅላላ ጉባኤ

ኢሰመኮ ነጻነቱንና ገለልተኝነቱን ጠብቆ ከትብብር መድረኩ አባላት ጋር በአጋርነት መሥራቱን ይቀጥላል

የህግ የበላይነትን በማክበርና በማስከበር ሰብአዊ መብቶች እንዳይሸራረፉ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ – Gambella Regional Government Press Secretariat Office

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አደሎ እንደገለፁት ሰው በመሆን ብቻ የተሰጠ ሰብአዊ መብት እንዳይጣስ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ጥረት ያስፈልጋል

በጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ (ከለላ) ላይ የተካሄደ ውይይት

ጋዜጠኞች በቂ የሕግ ጥበቃ (ከለላ) የሚያገኙበት ነጻ የመገናኛ ብዙኃን ከባቢ መፈጠሩን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል

ኢሰመኮ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ ሰጠ – VOA Amharic

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በቀጣዩ ምርጫ እና ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዙሪያ ከመከረ በኋላ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ ነው
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.

የህግ የበላይነትን በማክበርና በማስከበር ሰብአዊ መብቶች እንዳይሸራረፉ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ – Gambella Regional Government Press Secretariat Office

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ብርሃኑ አደሎ እንደገለፁት ሰው በመሆን ብቻ የተሰጠ ሰብአዊ መብት እንዳይጣስ የሁሉም አካላት ቅንጅታዊ ጥረት ያስፈልጋል

ኢሰመኮ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ ሰጠ – VOA Amharic

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህን ማሳሰቢያ የሰጠው ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በቀጣዩ ምርጫ እና ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ዙሪያ ከመከረ በኋላ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ ነው