• በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት መብቶች አያያዝ ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • 5ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Right…
  • የትምህርት መብት፡- በአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት…
  • ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ስንል ምን ማለታችን ነው?…

The Latest


EHRC in May 2025 | ኢሰመኮ በግንቦት ወር 2017 ዓ.ም.

5ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ፍጻሜ ውድድር ተካሄደ

በሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች የተጎዱ ሕፃናት

ተዋዋይ ሀገራት የማናቸውም ዐይነት የእንክብካቤ እጦት፣ ብዝበዛ፣ ያልተገባ አያያዝ፣ ማሰቃየት ወይም ሌላ ማናቸውም ዐይነት ጭካኔ የተሞላበት፣ ኢ-ሰብአዊ የሆነ ወይም ክብርን የሚያዋርድ አያያዝ ወይም ቅጣት ወይም የትጥቅ ግጭት ሰለባ የሆነን ሕፃን በአካልና በሥነ ልቦና ከደረሰበት ጉዳት እንዲያገግምና ከኅብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀል ለማድረግ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳሉ

Children affected by Human Rights Violations

States Parties shall take all appropriate measures to promote physical and psychological recovery and social reintegration of a child victim of any form of neglect, exploitation, or abuse; torture or any other form of cruel, inhuman or degrading treatment or punishment; or armed conflicts

ኮሚሽኑ በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አከባበር ዙሪያ በጥብቅ ለመሥራት መዘጋጀቱን አስታወቀ – Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)

የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ በማረሚያ ቤቶች ላይ የሰብአዊ መብቶች አከባበር እና አጠባበቅ፤ የኑሮ ሁኔታ እንዲሁም ከቀለብ ጋር በተያያዘ በክትትል መምሪያ ዳይሮክተሬት በኩል በየጊዜው ክትትል ያደርጋል። በክትትል ሂደቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚበረታቱ ለውጦች ቢኖሩም ከቀለብ እና ከበጀት ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ብለዋል

What Do We Mean By The Right To Seek Asylum?

What Is Access To Asylum? What Are The Legal Bases For Access To Asylum? What Are The Rights Of Asylum Seekers? Where To Access Asylum In Ethiopia? What Process Does Asylum Seeking Entail In Ethiopia?

በሕክምና ተቋማት ውስጥ በመካሄድ ላይ የሚገኘውን የሥራ ማቆም አድማ በተመለከተ

በሕክምና ተቋማት በመካሄድ ላይ ያሉ የሥራ ማቆም አድማዎች ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች በር እንዳይከፍቱ ትኩረት ሊሰጣቸው እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል

“ሰብአዊ መብቶች እና ነጻነቶች ሊከበሩ የሚችሉት ነጻ እና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች ሲኖሩ ብቻ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ –Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

ፍርድ ቤቶች ነጻ እና ገለልተኛ ካልሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን ጨምሮ ሌሎች ወንጀል ፈጻሚዎች ተጠያቂ ሳይሆኑ ሊቀሩ ይችላሉ፡፡ ይህ ደግሞ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸር እና ተጠያቂነት እንዳይረጋገጥ ያደርጋል ነው ያሉት ዋና ኮሚሽነሩ

Women’s Right to Health

States Parties shall take all appropriate measures to provide adequate, affordable and accessible health services, including information, education and communication programmes to women especially those in rural areas

የሴቶች የጤና መብት

አባል ሀገራት ለሴቶች በተለይም በገጠር ለሚገኙ የመረጃ፣ የትምህርት እና የግንኙነት መርኃ ግብሮችን ጨምሮ በቂ፣ ተመጣጣኝ እና ተደራሽ የጤና አገልግሎቶችን  ለመስጠት አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ ይወስዳሉ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ገቡ – የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ( Supreme Court of Amhara Region)

የጉዟቸው ዓላማም በዋናነት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኮምሽኑ ጋር በመተባበር ከግንቦት 12 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚቆይ “የዳኝነት ነጻነት ለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ያለው አንደምታ እና ተያያዥ ጉዳዮች …” ላይ ለፍርድ ቤቶች : ለፍትሕ ቢሮ: ለፖሊስና ሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እና ለባለድርሻ አካላት በተዘጋጀው ወርክሾፕ ላይ ለመሳተፍ ሲሆን ዋና ኮሚሽነሩ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ሲገቡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት አቶ አለምአንተ አግደው እና ባልደረቦቻቸው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል
4th Edition Annual Human Rights Film Festival Report
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Annual Ethiopia Human Rights Situation Report
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


ኮሚሽኑ በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አከባበር ዙሪያ በጥብቅ ለመሥራት መዘጋጀቱን አስታወቀ – Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)

የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ በማረሚያ ቤቶች ላይ የሰብአዊ መብቶች አከባበር እና አጠባበቅ፤ የኑሮ ሁኔታ እንዲሁም ከቀለብ ጋር በተያያዘ በክትትል መምሪያ ዳይሮክተሬት በኩል በየጊዜው ክትትል ያደርጋል። በክትትል ሂደቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚበረታቱ ለውጦች ቢኖሩም ከቀለብ እና ከበጀት ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ብለዋል

“ሰብአዊ መብቶች እና ነጻነቶች ሊከበሩ የሚችሉት ነጻ እና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች ሲኖሩ ብቻ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ –Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

ፍርድ ቤቶች ነጻ እና ገለልተኛ ካልሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን ጨምሮ ሌሎች ወንጀል ፈጻሚዎች ተጠያቂ ሳይሆኑ ሊቀሩ ይችላሉ፡፡ ይህ ደግሞ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸር እና ተጠያቂነት እንዳይረጋገጥ ያደርጋል ነው ያሉት ዋና ኮሚሽነሩ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ገቡ – የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ( Supreme Court of Amhara Region)

የጉዟቸው ዓላማም በዋናነት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኮምሽኑ ጋር በመተባበር ከግንቦት 12 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚቆይ “የዳኝነት ነጻነት ለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ያለው አንደምታ እና ተያያዥ ጉዳዮች …” ላይ ለፍርድ ቤቶች : ለፍትሕ ቢሮ: ለፖሊስና ሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እና ለባለድርሻ አካላት በተዘጋጀው ወርክሾፕ ላይ ለመሳተፍ ሲሆን ዋና ኮሚሽነሩ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ሲገቡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት አቶ አለምአንተ አግደው እና ባልደረቦቻቸው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል