Regional legislative, executive and judiciary bodies play a significant role in the promotion and protection of human rights, as well as the effective implementation of transitional justice in Ethiopia
ለሰብአዊ መብቶች መስፋፋት እና ጥበቃ እንዲሁም ውጤታማ የሽግግር ፍትሕ ትግበራ የክልል ሕግ አውጪ፣ አስፈጻሚ እና ተርጓሚ አካላት ሚና የጎላ ነው
Itoophiyaa keessatti qaamni seera baasu, raawwachisu fi haqaa naannolee mirgoota namoomaa dagaagsuu fi kunuunsuu, akkasumas ce’umsa haqaa bu’a qabeessa ta’e hojiirra oolchuuf gahee olaanaa qabu
ክልላዊ ኣካላት ኣውፃኢ ሕጊ፣ ተርጓሚ ሕጊን ፈፃሚ ስራሕ ን ኣብ ምዕባይን ሓለዋን ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ኢትዮጵያ ዕውት ዝኾነ ስግግር ፍትሒ ተግባራዊ ንምግባርን ዓቢዪ ኣበርክቶ ይፃወቱ
ክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት እንደአስፈላጊነቱ የፌዴራል መንግሥት ሊደግፍ ይገባል
በክልሉ የሚገኙ ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎችን ጥበቃ እና የሚቀርቡ አገልግሎቶችን ተደራሽነት ለማሻሻል ተጨባጭ እርምጃዎች መውሰድ ይገባል
በማረሚያ ቤቶች ያሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍና የታራሚዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብና የተቀናጀ ሥራ ይጠይቃል
ለእናቶችና ለጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ ተግዳሮት የሆኑ የጸጥታ እና የመሠረተ ልማት ችግሮች የመንግሥትን አፋጣኝ ምላሽ ይሻሉ
የተጠርጣሪዎችን ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል የተጠያቂነት ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው
ኢሰመኮ ይህን ያለው ሰኔ 16/2016 ዓ.ም በ4 ክልሎች የተካሄደውን የ6ኛ ዙር ቀሪና ድጋሚ ምርጫ የሰብአዊ መብቶችን ክትትል በመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ነው