• በአረጋውያን ላይ የሚደርስ ጥቃት ግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት…
  • በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የተሰጡ የማጠቃለያ ምልከታዎች እና የማራኬሽ…
  • Consultation: Ethiopia’s draft state report on the implementation of…
  • በነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ላይ የተካሄደ የባለሙያዎች ውይይት…

The Latest


በትጥቅ ግጭቶች ውስጥ የሴቶች ጥበቃ

አባል ሀገራት በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ሁሉም ዐይነት ጥቃቶችን የሚከለክሉ ሕጎችን ለማውጣት እና ለማስፈጸም ተገቢ እና ውጤታማ እርምጃዎችን መውሰድ አለባቸው

Protection of Women in Armed Conflicts

States Parties shall take appropriate and effective measures to enact and enforce laws to prohibit all forms of violence against women

Regional Meeting on Family Law Reform and Women’s Rights in the Greater Horn of Africa (GHOA)

EHRC participated in the Regional Conference on Revitalizing Advocacy for Family Law Reform and Strengthening Regional Collaboration to Counter Backlash Against Women’s Rights in the Greater Horn of Africa, in Kampala

የሕፃናት ከጉልበት ብዝበዛ የመጠበቅ መብት

ማንኛውም ሕፃን ጉልበቱን ከሚበዘብዙ ልማዶች የመጠበቅ፤ በትምህርቱ፣ በጤናውና በደኅንነቱ ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሥራዎችን እንዲሠራ ያለመገደድ ወይም ከመሥራት የመጠበቅ መብት አለው

Children’s Protection Against Labor Exploitation

Every child has the right not to be subjected to exploitative practices, neither to be required nor permitted to perform work which may be hazardous or harmful to his or her education, health or wellbeing

ሀገር አቀፍ ውይይት፦ የሰብአዊ መብቶች ክትትል፣ ምርመራ እና ስነዳ

ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር ያለውን ትብብርና ቅንጅት አጠናክሮ ይቀጥላል

በሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች የተጎዱ ሕፃናት

ተዋዋይ ሀገራት የማናቸውም ዐይነት የእንክብካቤ እጦት፣ ብዝበዛ፣ ያልተገባ አያያዝ፣ ማሰቃየት ወይም ሌላ ማናቸውም ዐይነት ጭካኔ የተሞላበት፣ ኢ-ሰብአዊ የሆነ ወይም ክብርን የሚያዋርድ አያያዝ ወይም ቅጣት ወይም የትጥቅ ግጭት ሰለባ የሆነን ሕፃን በአካልና በሥነ ልቦና ከደረሰበት ጉዳት እንዲያገግምና ከኅብረተሰቡ ጋር እንዲቀላቀል ለማድረግ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳሉ

Children affected by Human Rights Violations

States Parties shall take all appropriate measures to promote physical and psychological recovery and social reintegration of a child victim of any form of neglect, exploitation, or abuse; torture or any other form of cruel, inhuman or degrading treatment or punishment; or armed conflicts

በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ በሚገኙ ሕፃናት መብቶች አያያዝ ላይ የተካሄደ ውይይት

በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ሕፃናትን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻዎች ምክረ ሐሳቦችን በቅንጅት ሊተገብሩ ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት የአረጋውያኑን የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን እና መከበርን የማረጋገጥ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል

🔗

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የሰጣቸውን የማጠቃለያ ምልከታ ምክረ ሐሳቦች የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት መተግበር ይጠበቅባቸዋል

🔗

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

The primary purpose of reporting on ICESCR is introspection, taking stock of progress and identifying challenges in the implementation of economic, social and cultural rights

🔗 https://ehrc.org/?p=33539

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

A pleasure to welcome @unaverdel, Chief Adviser for Human Rights at the Danish Institute for Human Rights (DIHR) and bid farewell to our long-time friend @lis_ldh. DIHR remains a close partner of @EthioHRC as we continue our shared mission to promote and protect human rights.

Load More

ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን


የኢሰመኮ ዋና ኮሚሸነር ብርሃኑ አዴሎ ለይፉዊ የሥራ ጉብኝት ሚዛን አማን ከተማ ገቡ – South Bench Woreda Government Communication Affairs Office

ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ክቡር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ጋር በጋራ ጉዳዮች ተወያዩ – Southwest Communications

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በክልሉ በሕግ ጥበቃ ሥር የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ፣ እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች መብቶችን በተመለከተ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር እና የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል – Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በውይይቱ ላይ በሰጡት ማብራሪያ፤ አድካሚውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት በመምራት እዚህ ደረጃ ለመድረስ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ላሳዩት ትጋት ምስጋና አቅርበዋል

የኢሰመኮ የስራ ዘርፎች

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በፌዴራል ህገ መንግስት መሰረት የተቋቋመ እና ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደ ሀገር አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋም የሰብአዊ መብቶችን የማስከበር እና የማስጠበቅ ስልጣንን የሚያቀርብ ነጻ የፌደራል መንግስት አካል ነው።