• አፋር፦ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት…
  • ጋምቤላ፦ ግጭቶች በነዋሪዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት በተመለከተ…
  • Joint Statement: Protection of Migrants Along the Southern Migration…
  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን…

The Latest


የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ እና ሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት

አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች የፖለቲካ መብቶችን እና በእነዚህ መብቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት የመጠቀም ዕድልን ያረጋግጣሉ። እንዲሁም የመምረጥና የመመረጥ መብትና ዕድልን ጨምሮ አካል ጉዳተኞች በቀጥታ ወይም በነጻነት በተመረጡ ተወካዮች አማካኝነት በፖለቲካና በሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ውጤታማ እና የተሟላ ተሳትፎ ማድረግ መቻላቸውን ያረጋግጣሉ

The Right of Persons with Disabilities to Participate in Political and Public Life

States Parties shall guarantee to persons with disabilities political rights and the opportunity to enjoy them on an equal basis with others, and shall undertake to ensure that persons with disabilities can effectively and fully participate in political and public life on an equal basis with others

በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል

በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች

ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው? የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች ግንኙነት ምንድን ነው? በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሕፃናት መብቶች ሊደረግ የሚገባውን ጥበቃ የሚደነግጉ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የሕፃናትን መብቶች ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ለማረጋገጥ ምን እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል?

5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በይፋ ተጀመረ

በፎቶግራፍ እና በአጫጭር ፊልሞች ዘርፍ የተወዳደሩ አሸናፊዎች ይፋ የተደረጉበት ፌስቲቫል በ11 የክልል ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል

International Human Rights Day 2025: “Human Rights: Our Everyday Essentials”

EHRC remains committed to promoting and protecting human rights across Ethiopia, with the broader goal of fostering a true human-rights culture

የፖለቲካ ፓርቲዎች እጩዎች የድጋፍ ፊርማ የማሰባሰብ ግዴታ ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ተፈጻሚ እንዳይሆን መታገዱን በተመለከተ 

ምርጫው ዴሞክራሲያዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ እና ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ የተከበሩበት እንዲሆን ለማድረግ መሰል አስቻይ ሁኔታዎችን የመፍጠር እርምጃዎች ሊጠናከሩ ይገባል

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ:- በክልሉ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

ክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለውን ጥረት እንደአስፈላጊነቱ የፌዴራል መንግሥት ሊደግፍ ይገባል

ፍትሕ የማግኘት መብት

ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት አለው
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል

በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.