• Promoting Human Rights: Trainings conducted in the 3rd Quarter of 20…
  • ሰብአዊ መብቶችን ማስፋፋት:- በ2018 በጀት ዓመት በ3ኛው ሩብ ዓመት የተሰጡ ስልጠናዎች…
  • Mirgoota Namoomaa Babal’isuu: Leenjiiwwan Bara Baajataa 2018 Kurmaan…
  • Horumarinta Xuquuqda Insaanka: Tababarradii la bixiyay rubucii 3-aad…
  • ምስፍሕፋሕ ሰብኣዊ መሰላት፡- ኣብ በጀት ዓመት 2018 መበል 3ይ ርብዒ ዓመት ዝተዉሃቡ ስልጠናታት  …

The Latest


6ኛው ዓመታዊ ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ-ችሎት (Human Rights Moot Court) ውድድር ተጠናቀቀ

ወቅታዊ እና ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎችን ተገንዝቦ አስተዋጽዖ የማድረግ ዐቅም ያለው ትውልድ በማፍራት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ይቻላል

Appointment of Deputy Chief Commissioner and Thematic Commissioners

The appointment of the Deputy Chief Commissioner and thematic Commissioners ensures leadership continuity and a seamless transition, further reinforcing the Commission’s capacity to execute its mandate effectively

የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የዘርፍ ኮሚሽነሮች ሹመት

የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች ኮሚሽነሮች መሾም፣ የአመራር ቀጣይነትን እና የተሳለጠ የሥራ ሽግግርን ከማረጋገጡም በላይ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመወጣት ያለውን ዐቅም ይበልጥ ያጠናክረዋል

Muudama Itti Aanaa Komishinara Olaanaa fi Komishinaroota Dameewwanii

Muudamni Itti Aanaa Komishinara Ol’aanaa Fi Komishinaroota Dameewwan Mirgoota Namoomaa Itti Fufiinsa Hoggansaa Fi Cee’umsa Hojii mijaawaa ta’e Mirkaneessuu bira darbee, Dandeettii Komishinichi Gahee kennamee Karaa Bu’a Qabeessa Ta’een Raawwachuuf Qabu Caalaatti Cimsa

Magacaabista Guddoomiye Ku-Xigeenka iyo Guddoomiyayaasha Waaxaha

Magacaabista Guddoomiye Ku-xigeenka iyo Guddoomiyayaasha Waaxaha Xuquuqda Aadanaha, waxa u dheer xaqiijinta sii socoshada hoggaanka iyo isbeddel shaqo oo habsami leh, waxay sii xoojinaysaa awoodda uu Guddigu u leeyahay in uu si hufan u guto waajibaadkiisa shaqo

ናይ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን ኮሚሽነራት ዘፈርን ሹመት

ናይ ምኽትል ዋና ኮሚሽነርን ናይ ዘፈር ሰብኣዊ መሰላት ኮሚሽነራትን ሹመት፣ ናይ ኣመራርሓ ቐፃልነትን ቅልጡፍ ናይ ስራሕ ስግግርን ካብ ምርግጋፁ ንላዕሊ እቲ ኮሚሽን ዝተውሃብዎ ተልእኾታት ብብቕዓት ንኽዋፃእ ዘለውዎ ዓቕምታት ብዝበለፀ የጠናኽር

Addis Ababa: International Research Conference on Transitional Justice

Strengthening evidence-based policymaking and inclusive dialogue are essential to advancing an effective, victim-centred, and human rights-compliant transitional justice process in Ethiopia

አዲስ አበባ፦ በሽግግር ፍትሕ ዙሪያ የተካሄደ ዓለም አቀፍ የምርምር ጉባኤ

በኢትዮጵያ ውጤታማ፣ ተጎጂዎችን ማዕከል ያደረገ እና ሰብአዊ መብቶችን ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ዝግጅት እና አካታች ውይይቶችን ማጠናከር አስፈላጊ ነው

Finfinnee: Yaa’ii Qorannoo Idil-Addunyaa Cee’umsa Haqaa Irratti Gaggeeffame

Itoophiyaa keessatti Adeemsa ce’umsa haqaa bu’a qabeessa, miidhamtoota giddu galeessa godhatee fi mirgoota namoomaa kabaju hojiirra oolchuuf, qophii Imaammataa ragaa irratti hundaa’e fi marii hunda hammate cimsuun barbaachisaa dha

Addis Ababa: Shir-cilmiyeed Caalami ah oo ku saabsan Caddaaladda Kumeel-gaarka ah

Si loogu hirgeliyo Itoobiya geedi-socod caddaaladeed oo kumeel-gaar ah oo waxtar leh, xudduntuna ay u yihiin dhibbanayaasha isla markaana dhowraya xuquuqda aadanaha; waxaa lagama maarmaan ah in la xoojiyo dejinta siyaasado ku dhisan caddeymo iyo wadahadallo loo dhan yahay
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ሹመት – KANA TV 

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አፀደቀ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አራት አዳዲስ ኮሚሽነሮች ተሾሙለት – Ethiopia Insider

ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት

Ethiopian Human Rights Expert Elected to UN Economic, Social and Cultural Rights Committee –Ethiopian Business Review

Ethiopia’s candidate, Abdi Jibril Ali, has been elected to the United Nations Committee on Economic, Social and Cultural Rights (CESCR), securing 49 votes from the 54-member UN Economic and Social Council (ECOSOC) during elections held in New York on April 8, 2026

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ለተፈጸሙባቸው ሰዎች የፍትሕ ተደራሽነትን እና ተጠያቂነትን ማስፋፋት ትኩረቱ ሆኖ እንደሚቀጥል ገለጸ – KANA TV 

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ሂደት እንዲሁም በመጪው ሀገራዊ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ተሳትፎን ማረጋገጥ እንደሚገባ አሳስቧል – KANA TV

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ፣ ተአማኒ፣ የሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ሌሎች ተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ የተረጋገጠበት፣ ተደራሽ እና አካታች እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መሠራት እንዳለበት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል – EBS TV Worldwide

ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1