Event Update | January 02, 2026
በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይ…
መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል…
Event Update | January 02, 2026
ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመንግሥት…
መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል…
Event Update | January 01, 2026
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን በኢሰመኮ-ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ…
በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ግጭቶችና የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች እንዲቆሙና ፍትሕ እንዲረጋገጥ በትብብር መሥራት ወሳኝ ነው …
-
በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ…
-
ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመ…
-
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን በኢሰመኮ-ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ…
-
በከተማ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ የተካሄደ ዐውደ ጥናት…
The Latest
December 31, 2025 Human Rights Concept
የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ እና ሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት
አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች የፖለቲካ መብቶችን እና በእነዚህ መብቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት የመጠቀም ዕድልን ያረጋግጣሉ። እንዲሁም የመምረጥና የመመረጥ መብትና ዕድልን ጨምሮ አካል ጉዳተኞች በቀጥታ ወይም በነጻነት በተመረጡ ተወካዮች አማካኝነት በፖለቲካና በሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ውጤታማ እና የተሟላ ተሳትፎ ማድረግ መቻላቸውን ያረጋግጣሉ
December 31, 2025 Human Rights Concept
The Right of Persons with Disabilities to Participate in Political and Public Life
States Parties shall guarantee to persons with disabilities political rights and the opportunity to enjoy them on an equal basis with others, and shall undertake to ensure that persons with disabilities can effectively and fully participate in political and public life on an equal basis with others
December 25, 2025 Event Update
አፋር፦ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት
ክልሉ የነዋሪዎቹን ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው
December 22, 2025 EHRC on the News
በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic
ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል
December 22, 2025 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider
በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
December 21, 2025 Press Release
ጋምቤላ፦ ግጭቶች በነዋሪዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት በተመለከተ
በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚያገረሹ ግጭቶችን ለማስቀረት ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶችን በማከናወን ሰላምና ዕርቅን ማስፈን ያስፈልጋል
December 18, 2025 Public Statement
Joint Statement: Protection of Migrants Along the Southern Migration Route
The Ethiopian Human Rights Commission
The Kenya National Commission for Human Rights
The Mozambican Human Rights Commission
The Zambian Human Rights Commission
December 18, 2025 Video
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የጋራ መልእክት፣ ታህሳስ 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የጋራ መልእክት፣ ታህሳስ 2018 ዓ.ም
December 15, 2025 Explainer
የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች
ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው? የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች ግንኙነት ምንድን ነው? በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሕፃናት መብቶች ሊደረግ የሚገባውን ጥበቃ የሚደነግጉ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የሕፃናትን መብቶች ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ለማረጋገጥ ምን እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል?
December 11, 2025 Press Release
5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በይፋ ተጀመረ
በፎቶግራፍ እና በአጫጭር ፊልሞች ዘርፍ የተወዳደሩ አሸናፊዎች ይፋ የተደረጉበት ፌስቲቫል በ11 የክልል ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል




EHRC on the News
December 22, 2025 EHRC on the News
በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic
ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል
December 22, 2025 EHRC on the News
በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider
በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
November 27, 2025 EHRC on the News
Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard
The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.
November 16, 2025 EHRC on the News
ኢሰመኮ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ ሰጠ – VOA Amharic
October 24, 2025 EHRC on the News
ጋዜጠኞች የተሟላ የሕግ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ኢሰመኮ አሳሰበ – አዲስ ማለዳ
የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ እና ሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት
ፍትሕ የማግኘት መብት
የሕፃናት የመሰማት መብት
የአካባቢ ደኅንነት መብት እና ልማት
የአረጋውያን እንክብካቤና ድጋፍ የማግኘት መብት
ከቤተሰቦቻቸው የተለዩ ሕፃናት ጥበቃ
የአደጋ ሥጋት እና ሰብአዊ መብቶች
የአረጋውያን ሴቶች ጥበቃ
መረጃ የማግኘት መብት