• በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ…
  • ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመ…
  • ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን በኢሰመኮ-ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ…
  • በከተማ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ የተካሄደ ዐውደ ጥናት…

The Latest


የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ እና ሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት

አባል ሀገራት ለአካል ጉዳተኞች የፖለቲካ መብቶችን እና በእነዚህ መብቶች ከሌሎች ጋር በእኩልነት የመጠቀም ዕድልን ያረጋግጣሉ። እንዲሁም የመምረጥና የመመረጥ መብትና ዕድልን ጨምሮ አካል ጉዳተኞች በቀጥታ ወይም በነጻነት በተመረጡ ተወካዮች አማካኝነት በፖለቲካና በሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ ከሌሎች ጋር በእኩልነት ውጤታማ እና የተሟላ ተሳትፎ ማድረግ መቻላቸውን ያረጋግጣሉ

The Right of Persons with Disabilities to Participate in Political and Public Life

States Parties shall guarantee to persons with disabilities political rights and the opportunity to enjoy them on an equal basis with others, and shall undertake to ensure that persons with disabilities can effectively and fully participate in political and public life on an equal basis with others

አፋር፦ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

ክልሉ የነዋሪዎቹን ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው

በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል

በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

ጋምቤላ፦ ግጭቶች በነዋሪዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት በተመለከተ

በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚያገረሹ ግጭቶችን ለማስቀረት ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ የማኅበረሰብ ውይይቶችን በማከናወን ሰላምና ዕርቅን ማስፈን ያስፈልጋል

Joint Statement: Protection of Migrants Along the Southern Migration Route

The Ethiopian Human Rights Commission The Kenya National Commission for Human Rights The Mozambican Human Rights Commission The Zambian Human Rights Commission

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የጋራ መልእክት፣ ታህሳስ 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና ሲቪል ማኅበራት የትብብር መድረክ የአለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የጋራ መልእክት፣ ታህሳስ 2018 ዓ.ም

የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች

ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው? የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች ግንኙነት ምንድን ነው? በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሕፃናት መብቶች ሊደረግ የሚገባውን ጥበቃ የሚደነግጉ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የሕፃናትን መብቶች ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ለማረጋገጥ ምን እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል?

5ኛው የኢሰመኮ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በይፋ ተጀመረ

በፎቶግራፍ እና በአጫጭር ፊልሞች ዘርፍ የተወዳደሩ አሸናፊዎች ይፋ የተደረጉበት ፌስቲቫል በ11 የክልል ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች ተጨማሪ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዳይፈፀሙ ለመከላከል “በቂ የጸጥታ አካላት በአስቸኳይ እንዲሰማሩ እንዲደረግ” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

ኢሰመኮ ዛሬ ታኅሣሥ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ከኅዳር 28 ቀን ጀምሮ በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላ ወረዳ (አቦል)፣ በጋምቤላ ከተማ እና በዙሪያው ባሉ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችና ሥጋቶችን እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል

በጋምቤላ ክልል “በቂ” የጸጥታ አካላት “በአስቸኳይ” እንዲሰማሩ ኢሰመኮ ጠየቀ – Ethiopia Insider

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሁለት ሳምንት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠረ “ግጭት” እና “የጸጥታ መደፍረስ”፤ “የሰዎች ህይወት መጥፋቱን” እና “የአካል ጉዳት መድረሱን” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

Somali Region frees ‘121 unlawfully detained’ people, ‘pardons’ two jailed journalists, Rights Commission says – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has confirmed that 121 people who were “unlawfully detained” in various police stations across the Somali Region have been released.